ዛሬ ስለምን የማወጋችሁ ይመስላችኋል? ስለ“ፈስ” ነው የምንጨዋወተው። አዎን ስለ “ፈስ” ነው! ስለርሱ መጻፍ አይቻልም እንዴ? ስለርሱ ብንወያይ ነውረኛ እንሆናለን? የፈለጋችሁን በሉኝ! ስለ “ፈስ” ልጽፍ አሐዱ ብያለሁ። የጀመርኩትንም ሳልጨርስ አላቆመም። ደግነቱ ስለሚገማ “ፈስ” አይደለም የማወጋችሁ (ስለዚህ አፍንጫችሁን አትያዙ! ቂቂቂቂቂ….)። ስለማይገማ “ፈስ”ማንበብ ይቀጥሉ…
አፍረን ቀሎ እና የአቡበከር ሙሳ ገድል (ክፍል ሁለት)
የአቡበከር ሙሳ የኪነ-ጥበብ ስጦታ በጣም ይደንቃል። ራሱን በአንዱ የጥበብ ዘውግ ሳያጥር ሁሉንም ያዳርሳል። በአንድ ወቅት ዓሊ ቢራ ቃለ-ምልልስ ሲደረግለት “ፊሎሶፈር ነበር” ብሏል። አቡበከር ከጻፋቸው ዘመን አይሽሬ ድርሰቶች መካከል ለአብነት ያህል ጥቂቶቹን እንጥቀስላችሁ። ሐሚዶ መሐመድ ድሬ ዳዋ ካፈራቻቸው የአፍረን ቀሎ ቡድንማንበብ ይቀጥሉ…
አፍረን ቀሎ እና የአቡበከር ሙሳ ገድል
ዛሬ የኢንተርኔቱ ወሬ ስለ ዓሊ ቢራ ሆኗል። ዓሊ አልሞተም። ዛሬም በሙሉ ጤናው ነው ያለው። ነገር ግን ዓሊን ኮትኩቶ ያሳደገው የጥበብ መምህሩ ልክ የዛሬ አርባ ዓመት ሞቶ ነበር። በዚህ ጽሑፍ የዚያን የጥበብ ገበሬ ስራዎች እንቃኛለን። —— ዓሊ ቢራ በአማርኛ አንድ ዘፈንማንበብ ይቀጥሉ…
አባይ እና ጣና- በጀምስ ብሩስ ካርታ ላይ
ጀምስ ብሩስ ይህንን ካርታ ያነሳው በ1770ዎቹ ነው። ፈረንጆች እርሱ የጻፈውን መጽሐፍ አንብበው “ጀምስ ብሩስ የጥቁር አባይን ምንጭ አገኘ” ይላሉ። ጳውሎስ ኞኞ በዚህ ዙሪያ ሲጽፍ “አረ ለመሆኑ ዕድሜ ልኩን ከአባይ ጋር ሲኖር የነበረው የጎንደርና የጎጃም ገበሬ የት ሄዶ ነው ፈረንጆች እንዲህማንበብ ይቀጥሉ…
የኤርትራ ህልም!
ኤርትራ ድሮ የኛው አካል ነበረች። አጼ ኃይለ ሥላሤ ለሁላችንም አስፈላጊ የነበረውን የፌዴሬሽን ፎርሙላ ሰረዙትና ህዝቡን አስቀየሙት። ደርግ ደግሞ የራሳችንን ህዝብ እንደ ባዕድ እየቆጠረ በመትረየስ አጨደው። በታንክ ደመሰሰው። በዚህም የተነሳ ወጣቱ “አደይ ኤሪቲሪያ”ን እየዘመረ ወደ ባርካና ሳህል ነጎደ። ራሱን አደራጅቶ ጀብሃናማንበብ ይቀጥሉ…
“ያ’ባ ምናሴ ፍትህ”
በአንዲት “ሊቃውንት” በሚበዙባት ደብር ውስጥ የኒህ የሁለቱ ሊቃውንት ፀብ ለያዥ ለገናዥ አስቸጋሪ ሆነ። በቃላት ምልልስ የጀመረው የመሪጌታ ቀፀላ ኤፍሬም እና የቀኝጌታ በፍርዱ ሄኖክ ፀብ፤ እጅጉን ብሶበት በምዕመናኑ ፊት ከዓውደ ምህረቱ ስር ለድብድብ ተጋበዙ። በቅርብ የተገኙት፤ ከቅዳሴ የወጡት ቆራቢ ምዕመናን ገላግለው፤ማንበብ ይቀጥሉ…
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በአዲስ አበባ ያለው ልዩ ጥቅም
አዲሳበባ የማን ናት?
ወገን ይቅር በለኝ!! እርሱን የመረጥኩት ስለ ስነፅሁፍ ግድ የማይሰጣቸውን ፊስቡከኞች ትኩረት ለመሳብ ብየ ነው። ርእሱ ሲተረጎም may I have your attention ? እንደ ማለት ነው። ከታች ያለው ወግ ስለ አዲሳበባ አይደለም። ስለ አዲሱ የግጥም መፃፌ ነው። እስቲ በስምአብ ብየ ማካበድማንበብ ይቀጥሉ…
እንግዶቹ
“… ዓይን ወረተኛ ነው ያመጣል እንግዳ’’ የሚል ስንኝ ያለበት የባላገር ዘፈን አውቃለሁ፤ በርግጥ ዘፈኑ እንደሚነግረን ዓይን ብቻ አይደለም አዲስ ለምዶ እንግዳ ይዞ የሚመጣው፤ ጆሮም፣ ልብም፣ እጅም፣ እግርም መጠናቸው ይለያይ እንደሆነ ነው እንጂ፣ ከአዲስ ነገር ጋር አስተዋውቀውንና አላምደውን እንግዳ ይዘውብን ይመጣሉ።ማንበብ ይቀጥሉ…