ራስ አሉላ አባ ነጋ – የኢትዮጵያ ጀግና!!

በዘመነ አብዮቱ (ደርግ) በትግራይ ክፍለ ሀገር ፣ ዓድዋ አውራጃ ፣ አባ ገሪማ ገዳም ከወትሮው የዝምታ እና የመናንያት የተመስጦ ቀናት ውጪ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብና የጦር ሰራዊት ገዳሙ ተርመስምሷል። የገዳሙ መናንያንም በከፍተኛ የድግስ ዝግጅት ተጠምደዋል። በቦታው በአካል ከነበሩ ሰዎች መሀል የልጅነትማንበብ ይቀጥሉ…

ኢትዮጵያ በአማልክት እና በተከታዮቻቸው ዓይን

“… እናቴ ሆይ በዚህች በምባርካት አገር በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሰዎችን እስከ ዓለም መጨረሻ ድረስ አሥራት ይሆኑሽ ዘንድ ሰጥቼሻለሁ። እናቴ ሆይ አሁንም ወደዚያች አገር እንሄድ ዘንድ ተነሺ። ደሴቶችና የተቀደሱ፣ ወንዞችዋ ያማሩ፣ ውሃዎችዋ የጠሩ፣ ዛፎችዋና ተራራዎችዋ የተዋቡ ናቸውና አሳይሻለሁ አለኝ።” ይላል አንብር መስቀልየማንበብ ይቀጥሉ…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የስልከኞች የስራ ደንብ

አጤ ምኒልክ የመጀመሪያውን ስልክ አገልግሎት ላይ ካዋሉ በኋላ የተወሰኑ መኳንንት እና አጤ ምኒልክ ስራቸውን በስልክ አማካኝነት ማከናወን ችለው ነበር። ሆኖም ግን የስልክ ግንኙነቱ የሚቀላጠፈው በስልከኞች አማካኝነት ነበር። ብዙውን ጊዜ ስልከኞቹ ከስልኩ ቤት እየጠፉ ችግር ስለፈጠሩ አጤ ምኒልክ የሚከተለውን የስልከኞችን የተራማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ተዘጋጂ፤ ግን አትሂጂ››

ይህች መናጢ ግብፅ ከኤርትራ ጋር ተሞዳሙዳ፤ ‹‹አንድ ቀን ታርቀን ቤት ሰርተንበት በአብርሃም አፈወርቂ እና በቴዲ አፍሮ ዘፈን አብረን እንጨፍርበታለን›› ያልነው ዳህላክ ላይ የጦር ቤቷን መገንባት ጀመረች አይደል? ግብፅም፣ አዲሷም ተኝተውልን አያውቁምና ነገሩ ብዙ ባይደንቅም ክፉኛ ያስተክዘኝ ገብቷል። የሚያምሰን ነገር በዝቶማንበብ ይቀጥሉ…

የከምባታ ህዝብ አና የአጼ ዘርዓያዕቆብ መንግስት (1434 – 68) የወዳጀነት ታሪክ

የታሪክ መዛገብት አንደሚያስረዱት የከምባታ ህዝብ አና አጼ ዘርዓያዕቆብ በጣም የቀረበ የወዳጀነት ታሪክ ነበራቸው ። የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ንግስት እሌኒ የሃድያው ንጉስ ልጅ የነበረች ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞትማንበብ ይቀጥሉ…

ጉደኛ ስንኞች

እንኳን ለአለም መሃኖች ቀን አደረሰን እንዲህ የሚባል ቀን እንደሌለ አውቃለሁ። ግን እስከመቸ ሌሎች የደነገጉትን ቀን ብቻ ሳከብር እኖራለሁ ?! እኔም ቀን ልደንግግ እንጂ በድሮ ጊዜ ልጅ መውለድ የሴት ዋና ተግባር ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ያኔ ዘጠና ሚሊዮን ገና አልሞላንም ። የተወለደውማንበብ ይቀጥሉ…

ታሪክ በመሰንቆ (3)

ባልቻ ፈረሱ ነፍሶ መድፉን ጣለው ተኩሶ ባልቻ ሆሆ ! ባልቻ ሆሆ🙂 ባልቻ አባ ነፍሶን በታሪክ ውስጥ ስመጥር ያደረገው አድዋ ላይ የፈፀመው ጅብድ ብቻ አይደለም። ምን የመሰለ ጀብድ ሰርተው ፣እንዳዘቦት ቀን የተረሱ ጀግኖች ሞልተዋል። የወሎየው አዝማሪ፣ የሀሰን አማኑ መሰንቆ፣ ለባልቻ ሳፎማንበብ ይቀጥሉ…

የመጨረሻው የአድዋ ውሎ

እየቆየ ዝነኛ የሆነውና በኢትዮጵያም ታሪክ ውስጥ ምናልባት ከሁሉም የላቀው የአድዋ ጦርነት የተጀመረው በመጋቢት 1 ቀን 1896 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ከማለዳው ላይ ነበር። በዚህ ጦርነት የተሰለፉት ዋና ዋና ጀግኖች ራሱ ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ፣ ንግሥት ጣይቱ፣ ፊታውራሪ ገበየሁ፣ ንጉስ ተክለ ሀይማኖት፣ ራስ ወሌ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

አድዋ እና ‹‹ደማሟ ኢትዮጵያ››

ከውጫሌ ውል መፍረስ በኋላ፣ ኢጣሊያኖች አድዋን እና አክሱምን እንደያዙ እየገፉ መጡ። ፍልፈሎቹ የሀገራችንን መሬት እየቆፈሩ ገቡ። ‹‹በአምስት አመት ከባድ ረሃብ የተጎዳውን ችግረኛ ህዝቤ አላዘምትም›› ብለው ሲያቅማሙ የነበሩት ምኒልክ የነገሩን ገፍቶ መምጣት ሲመለከቱ ቀጥሎ ያለውን የክተት አዋጅ አወጁ። ‹‹…አገር የሚጠፋ፣ ሃይማኖትማንበብ ይቀጥሉ…

የምኒልክና የአድዋ ነገር

የምኒልክና የአድዋ ነገር በዚህ መጣጥፍ አልቆለታል! /#ዲ_ሳህለማርያም እንደፃፈው/ “ደጃዝማች ፣ ገና ከሰላሌ ስንነሳ ታማኝነቴን በምኒልክ ስም ቃል የገባሁት ላንተ እንጂ ለሽማግሌዎች ወይም ለንጉሱ አይደለም። እኔ ንጉስ አይደለሁም። ተራ ወታደር እንጂ። …. ላንተ ግን አሁንም በምኒልክ ስም ፣ በምኒልክ አምላክ በድጋሚማንበብ ይቀጥሉ…