በእንግሊዝ አገር የአራዊት፣ የአእዋፍና የአሳ መጠበቂያ ማህበር ግንቦት ፲፪ (12) ቀን ፲፰፻፺፫ (1893) ዓ/ ም መቇቇሙንና ኢትዮጵያም በዚህ ማህበር እንድትገባ በማለት ሙሴ ቤርድ ለምኒልክ ኣጫወታቸው። የደምቡንም ግልባጭ አነበበላቸው። ምኒልክ በሰሙት በአራዊት ጥበቃው ደንብ ተደሰቱ። ይህንንም ሁኔታ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግስት ባለሙሉማንበብ ይቀጥሉ…
የአራዊት ጥበቃ ታሪክ በኢትዮጵያ
ለሊዮ ቶሎይስቶይ የተጻፈ ደብዳቤ
(እውነተኛ የሰሙኑ ገጠመኝ) አንድ ወዳጄ ከሳምንታት በፊት አንድ ቴአትር ይጽፍና በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት ቴአትር ቤቶች ወደ አንዱ ይሄዳል፡፡ ድርሰቱን ለግምገማ እንዲያስገባ ይነገረዋል፡፡ አስገባ፡፡ በቀደም ዕለት የግምገማውን ውጤት ለማየት ወደ ቤተ ተውኔቱ ያመራል፡፡ መዝገብ ቤቶቹም ‹የግምገማው ውጤት ደርሷል፡፡ መታወቂያዎትን አሳይተውማንበብ ይቀጥሉ…
ኢህአፓ፣ መኢሶን እና የሃይሌ ፊዳ የፖለቲካ ህይወት
የመኢሶን መስራች የነበረው ሀይሌ ፊዳ በኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ታሪክ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት ፋኖዎች አንዱ ነው። ይህ ሰው በ20ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ሰፊ አሻራ ጥለው ካለፉት ግለሰቦችም አንዱ ነው። አንዳንዶች የግለሰቡን ሚናና ስራውን እያዳነቁ ጽፈውታል። እንደ ሰማእትም ያዩታል።ማንበብ ይቀጥሉ…
“ሦስተኛው ይባስ”
1. ፊታውራሪ ዳምጠው ከተማ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ስመ ጥር መኮንን ነበሩ። ከፍተኛ ዲፕሎማት በመሆን ለዓድዋ ጦርነት የሩሲያ መንግስትን የጦር መሳሪያ ድጋፍ እና የህክምና እርዳታ እንድናገኝ ያደረጉ ስኬታማ ሰው ናቸው። እኝህ ሰው ታዲያ ከሩሲያ በዲፕሎማሲያዊ ስኬት ተመልሰው እረፍት እንኳንማንበብ ይቀጥሉ…
የጦርነት ነገር…
የጦርነት ነገር… (አ.አ) ስሜ ሲያጥር፣ የግለሰብ ሳይሆን የከተማ፣ሊያውም የመዲና ስም እንደሚሆን ካወኩ ሰንብቻለሁ። ይብላኝ እንደ «ብስራት ዳኛቸው» ዐይነት ስም ላላቸው።ምን ብለው ሊያሳጥሩት ነው ሃሃ ይሄ ስም ቢኖረኝ፣ ስሜን ከማሳጥር ቁመቴ ቢያጥር የምመርጥ ይመስለኛል ☺ ድህነትን በቀኝ፣ ፀረ ሰላም ሃይሎችን በግራማንበብ ይቀጥሉ…
የነፍጠኞች ፖሊቲካ
ነፍጠኛነት ባህላችን ነው፤ ፖሊቲከኛነት አዲስና ባዕድ የትግል ዘዴ ነው፤ ፖሊቲከኛነትና ነፍጠኛነት ተቃራኒ ተግባሮችን ያመለክታሉ፤ ተቃራኒ ተግባሮች አብዛኛውን ጊዜ ተቃራኒ ዘዴዎች ያስፈልጋቸዋል፤ ለምሳሌ መፍጨትና መቡካት ተቃራኒ ተግባሮች ናቸው፤ መፍጨት ሲበታትን፣ ማቡካት ሰብስቦ ያያይዛል፤ የሚፈጭ ሰው ማቡካት ይችላል፤ እንዲሁም ማቡካት የሚችል ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
ትውስታ… ጋሽ አዳሙ ዘብሔረ አዲስ አበባ!
ይሄ ሁሉ ለሶስት ጥይት ነው ?? የዛን ሰሞን አሜሪካ በሚገኘው የኢትዮጲያ ኤምባሲ በተነሳ ተቃውሞ የኤምባሲው ጠባቂ ሽጉጥ ወደሰማይ ተኩሶ በ48 ሰዓት ከአሜሪካ እንዲባረር በተወሰነበት ሰሞን ጋሽ አዳሙ የሰፈራችን ታዋቂ ሰካራም ….ማታ አራት ሰዓት ላይ እየዘፈነ ብቻውን እያወራ እየተሳደበና እያመሰገነ ሲመጣማንበብ ይቀጥሉ…
የተቀሸቡ ፎቶዎች
የተቀሸቡ ፎቶዎች ፤ ቁጥር 1 የሆነ ጊዜ ላይ የራስ አሉላ አባነጋን ፎቶ ፍለጋ ወደ ጉግል ተሠማራሁ ። ጉግል ሁለት የማውቃቸውን ፎቶዎችና አንድ አዲስ ጨምሮ አቀረበልኝ። አዲሱ ምስል ”አሉላ አባ ነጋ በወጣትነቸው ዘመን “የሚል መግለጫ አለው። ፎቶው “አረና ትግራይ “ተብሎ ለሚጠራማንበብ ይቀጥሉ…
ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ
የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም ተወለዱ።አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያከወጡ በኋላማንበብ ይቀጥሉ…