አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አንድ)

ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው ‘አልወዳትም እንጂ አልጠላትም’ …. የሚለውን ነው… በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ “ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን … ትተሺኝ አትሂጂ ..” እሪታዬን አቀልጠዋለሁማንበብ ይቀጥሉ…

የማለዳ እንጉርጉሮ

አንዳንዴ ደሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፤ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፎች ቀድሞ ሲያመጣልኝ “ ነግቶብሃል” የሚል መርዶ ብትት ብየ፤ ደንብሬ ግማሸ ፊቴን ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደወትሮ ካውቶብስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላ ዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ አሺማንበብ ይቀጥሉ…

ታሪክን የሁዋሊት

በአገሮች መካከል የሚፈጠረውን ግኑኝነት የሚወስኑት ሶሰት ነገሮች ናቸው፤ ያገሮች አቅም፥ ያጊዜው ሁኔታ ፥ እና የመሪዎች ችሎታ፤ ከአድዋ ድል በሁዋላ ኢትዮጵያ የረባ ንብረት ሳታፈራ፤ዳማ ፈረሷን በታንክ ሳትቀይር ተዘናግታ ቆየች ፤ ጣልያን በሞሶሎኒ መሪነት ሁለተኛውን ወረራ ፈጸመች ፤ ያገራችን እናትና አባት አርበኞችማንበብ ይቀጥሉ…

“What did i do to you?”(ምን አደረኳችሁ?)

“…..ወቅቱ እ.ኤ.አ 1986 ላይ ነው! የአሜሪካ ደህንነት ተቋም የሆነው “CIA” ከሰሜን አፍሪካዋ ሃገር ሊብያ ከሳተላይት እና ኤሌክትሮኒክ ሰርቪላንስ የሚሰበሰቡ የተለያዩ ሚስጥራዊ መልእክቶችን እየቃረመ ነው። ከነዚህ ሚስጥራዊ መልእክቶች ውስጥ ለአሜሪካ የደህንነት ስጋት የሚሆን ነገር ከተገኘ ይመረመራል። የዛን ቀን “CIA” 397 የተለያዩማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ እንጀራ እናት አሜሪካ

አሜሪካ የነጮች ምድር ስትሆን የጥቁሮች ደግሞ ምድረ-ፋይድ ናት፤ ለምሳሌ አንድ የፈላበት ጎረምሳ ፈረንጅ መቶ ጎራሽ ጠመንጃ ታጥቆ ወደ አንድ ምኩራብ ወይም ወደ አንድ የኤሽያ ማሳጅ ቤት ገብቶ ይተኩሳል፤ በፊቱ ያገኘውን ሁሉ ይገነዳድሳል ፤ ፖሊሶች ይደርሱና ከብበው፤ በላዩ ላይ ያሳ መረብማንበብ ይቀጥሉ…

ግብጥም ክሬዲቱን ወሰደች

አንድ ሰው በፈረንጅ አገር ካምስት አመት በላይ ከቆየ ጭንቀላቱ ሊናወጥ የሚችልበት አጋጣሚ ብዙ ነው፤ ለዚህ ደግሞ ከወዳጄ በየነ ሌላ ማሳያ ሊኖር አይችልም፤ ባለፈው የሮፍናን ዜማ በራሱ ግጥም አንዲህ እያለ ሲያንጎራጉር ሰማሁተና አዘንኩ፤ ያገሬ ልጅ ቪዛ አገኘሸ ወ—–ይ? ያገሬ ልጅ ዲቪማንበብ ይቀጥሉ…

ቅቤ የሌለው ሽሮ…

ሰውዬው እቤቱ ሲገባ ባለቤቱ ያቀረበችለት ሽሮ ምግብ ምንም ሊጥመው አልቻለም። አንዳች ነገር ጎድሎታል። አሰበ አሰበና አገኘው። ቅቤ የለውም። «ምነው?» አለ። «ቅቤ አልቋል» ተባለ። የተዘረጋውን ማዕድ ትቶ ወጣና ወደ ጎረቤቱ ገባ። «አያ እገሌ ዛሬ ምን አግር ጣለህ» አለና ጎረቤቱ አባ ወራማንበብ ይቀጥሉ…

የሚበላው – ስጋ ያጣ ህዝብ መሪውን ይበላል

በነገራችን ላይ የላይኛው የምታውቁት የሚመስላችሁ ጥቅስ በሶስት ፖለቲከኞች በተለያዬ ጊዜ የተነገረ ቢሆንም መሰረቱ የእኔ ነው። በእርግጥ በመጀመሪያ ይህንን ነገር ያነበብኩት በካርል ማርክስ ዳስ ካፒታል መጽሃፍ (ቮሊዩም ሁለት ይመስለኛል) መግቢያ ላይ ፍሬዴሪክ ኤንግልስ ከጻፋት ማስታወሻ ላይ ነበር። ከዛም በህዋሃት ኢሃዴግ ዘመንማንበብ ይቀጥሉ…

Finite and Infinite games

አንድ “James Carse” የሚባል ሼባ “Finite and Infinite games” በሚል ርዕስ የፃፈውን ፀዴ መፅሃፍ ሰሞኑን እያነበብኩ ነው። የሚያነሳቸው ሃሳቦች እና ዓለምን የሚያይበት መነፅር ደስ ይላል! ገና መፅህፉን ስትጀምረው ምን ይላል መሰለህ? እዚህች ዓለም ላይ ጦርነትም በለው፣ ስፖርትም በለው፣ ህይወትም በለው፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፪)

`ደግሞም፥ቆይታችን፥ከሁለት፡ሣምንት፡በላይ፡የማያልፍ፡ከመሆኑም፡በላይ፤ለ፡እኔ፡እና፡አንቺ፡ባይተዋር፡ሊሆንብን፡የማይችል፡የኣውሮጳ፡ሐገር፡ስለሆነ፥ካልተመቸን፥ብድግ፡ብለን፡ጥለን፡
መመለስ፡ነዋ~ምን፡ችግር፡አለ`።`ኒንየትዬ`፤ነገሬ፡ሲጥማት፡ሁሌም፡እንደምታደገው፥ጠጋ፡ብላ፥ከንፈሬን፡በሥሱ፡ሳመችኝ።የሥዊስ፡አየር፡በረራውም፡ቀጠለ።ማንበብ ይቀጥሉ…