‘ከቤቴ ውጪልኝ’ የሚለውን ዘላ ‘ከህይወቴ ውጪልኝ’ ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ……. የሞተችው…… “ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?” አለችኝ …. “የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?” አልኳት “ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ?ማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሦስት)
እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር። ስለምወዳት አይደለም !!!…. በቁሟ ልበልጣት …. ላሸንፋት ነበር ትግሌ ….. ሞቷማ ኪሳራዬ ነው። የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች …….. ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ …. የተንጨባረረው ፀጉሯ ….የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ … የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ። “ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴትማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሁለት)
“ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?” “ደሞ ጀመረሽ …. ተይ ኤዱ እረፊ…. ” “ንገረኝ… ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! … ንገረኝ!!” እጮሃለሁ … በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ …. ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ … “አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!” ይለኛል። ከሚስቱ ንፁህ ልብ እናማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አንድ)
ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው ‘አልወዳትም እንጂ አልጠላትም’ …. የሚለውን ነው… በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ “ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን … ትተሺኝ አትሂጂ ..” እሪታዬን አቀልጠዋለሁማንበብ ይቀጥሉ…
የማለዳ እንጉርጉሮ
አንዳንዴ ደሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፤ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፎች ቀድሞ ሲያመጣልኝ “ ነግቶብሃል” የሚል መርዶ ብትት ብየ፤ ደንብሬ ግማሸ ፊቴን ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደወትሮ ካውቶብስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላ ዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ አሺማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪክን የሁዋሊት
በአገሮች መካከል የሚፈጠረውን ግኑኝነት የሚወስኑት ሶሰት ነገሮች ናቸው፤ ያገሮች አቅም፥ ያጊዜው ሁኔታ ፥ እና የመሪዎች ችሎታ፤ ከአድዋ ድል በሁዋላ ኢትዮጵያ የረባ ንብረት ሳታፈራ፤ዳማ ፈረሷን በታንክ ሳትቀይር ተዘናግታ ቆየች ፤ ጣልያን በሞሶሎኒ መሪነት ሁለተኛውን ወረራ ፈጸመች ፤ ያገራችን እናትና አባት አርበኞችማንበብ ይቀጥሉ…
“What did i do to you?”(ምን አደረኳችሁ?)
“…..ወቅቱ እ.ኤ.አ 1986 ላይ ነው! የአሜሪካ ደህንነት ተቋም የሆነው “CIA” ከሰሜን አፍሪካዋ ሃገር ሊብያ ከሳተላይት እና ኤሌክትሮኒክ ሰርቪላንስ የሚሰበሰቡ የተለያዩ ሚስጥራዊ መልእክቶችን እየቃረመ ነው። ከነዚህ ሚስጥራዊ መልእክቶች ውስጥ ለአሜሪካ የደህንነት ስጋት የሚሆን ነገር ከተገኘ ይመረመራል። የዛን ቀን “CIA” 397 የተለያዩማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ እንጀራ እናት አሜሪካ
አሜሪካ የነጮች ምድር ስትሆን የጥቁሮች ደግሞ ምድረ-ፋይድ ናት፤ ለምሳሌ አንድ የፈላበት ጎረምሳ ፈረንጅ መቶ ጎራሽ ጠመንጃ ታጥቆ ወደ አንድ ምኩራብ ወይም ወደ አንድ የኤሽያ ማሳጅ ቤት ገብቶ ይተኩሳል፤ በፊቱ ያገኘውን ሁሉ ይገነዳድሳል ፤ ፖሊሶች ይደርሱና ከብበው፤ በላዩ ላይ ያሳ መረብማንበብ ይቀጥሉ…
ግብጥም ክሬዲቱን ወሰደች
አንድ ሰው በፈረንጅ አገር ካምስት አመት በላይ ከቆየ ጭንቀላቱ ሊናወጥ የሚችልበት አጋጣሚ ብዙ ነው፤ ለዚህ ደግሞ ከወዳጄ በየነ ሌላ ማሳያ ሊኖር አይችልም፤ ባለፈው የሮፍናን ዜማ በራሱ ግጥም አንዲህ እያለ ሲያንጎራጉር ሰማሁተና አዘንኩ፤ ያገሬ ልጅ ቪዛ አገኘሸ ወ—–ይ? ያገሬ ልጅ ዲቪማንበብ ይቀጥሉ…
ቅቤ የሌለው ሽሮ…
ሰውዬው እቤቱ ሲገባ ባለቤቱ ያቀረበችለት ሽሮ ምግብ ምንም ሊጥመው አልቻለም። አንዳች ነገር ጎድሎታል። አሰበ አሰበና አገኘው። ቅቤ የለውም። «ምነው?» አለ። «ቅቤ አልቋል» ተባለ። የተዘረጋውን ማዕድ ትቶ ወጣና ወደ ጎረቤቱ ገባ። «አያ እገሌ ዛሬ ምን አግር ጣለህ» አለና ጎረቤቱ አባ ወራማንበብ ይቀጥሉ…