የመጨረሻው እራት፣ ዳ ቬንቺ፣ ክርስቶስ እና ይሁዳ

ሊዮናርዶ ዳ ቬንቺ እንዲሁም ሥራ በማዘግየት የሚችለው የለም፤ በተለይ “የመጨረሻው እራት” የሥዕል ሥራውን አዘገየው አይገልፀውም – አደረበት እንጂ። ሥዕሉን ለመጨረስ ዓመታት ፈጅተውበታል። እርግጥ በዚህ ማንም ዳ ቬንቺን የሚወቅስ የለም። እንደእሱ መሳል ካልቻልክ አዘገየህ ብልህ ልትወቅሰው እንዴት ይቻልሃል ! በዳ ቬንቺማንበብ ይቀጥሉ…

The Last Supper (የመጨረሻው እራት)

የአንድ ወዳጄ የ”እንኳን ለፀሎተ ሃሙስ አደረሳችሁ” መልዕክት Leonardo Da Vinci የተባለው ስነ ጥበበኛ ‘The Last Supper’ ብሎ ለዓለም ባበረከተው ዝነኛ የጥበብ ስራው ዙሪያ ይችን አጭር መጣጥፍ እንድፅፍ ገፋፍቶኛል። ዳ ቬንቺ ይህንን ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ በአንድነት ማዕድ ላይ የታዩባት የመጨረሻዋንማንበብ ይቀጥሉ…

ይሁዳ

እኚያ ጓደኞችህ ጴጥሮስ ወይ ዮሀንስ ናትናኤል ፊሊጶስ ቀራጩ ማቲዎስ ሌሎቹም በሙሉ ጌታ ሆይ እኔ እሆን? እኔ እሆን? ሲሉ አይደለም ሲባሉ የእነሱ እናቶች በደስታ ሲዘሉ ምናለች እናትህ አንተን ሲጠቁምህ ከደሙ ላይ ነክሮ ምልክት ሲያደርግህ ዐይኗ ምን አነባ ልቧ ምን ታዘበ ከናንተማንበብ ይቀጥሉ…

በጎረቤቱ የጨከነ ለቤተሰቡ አይራራም

እንዳነበብኩት ከሆነ፥ የኦሮሞ ብሄረሰብ “የቱለማ ኪዳን“ የሚባል በጎ ባህል ነበረው፤ በዚህ ባህል መሰረት አንድ ባይተዋር ሰው (ዘሩ ምንም ይሁን ምን) በማህበረሰቡ ውስጥ ገብቶ የሙጥኝ ካለ ህዝቡ ጥበቃ ያደርግለታል፤ ጠላት ቢያሳድደው ይመክትለታል። ከሆነ ዘመን ወዲህ፥ በጦርነት ሜዳ ላይ ከጠላት ጎራ ሴትማንበብ ይቀጥሉ…

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው በአንጋፋው ሱዳናዊ ዘፋኝ መሃመድ ዋርዲ ዘፈን ከመላው ህዝብ ጋር ጨፈሩ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ…የትግል አጋራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊትኢታማዦር ሹም ሳእረ መኮነን አስከሬን በእንባ ተሸኘ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ …እነኦነግና ግንቦት ሰባት አገርማንበብ ይቀጥሉ…

እያረምን ወይስ እያበድን እንሂድ

ገበሬው ለሙግት ወደ ሸንጎ ሄዶ ሲመጣ የገዛ ወዳጆቹ የዘራውን እህል ሳያርሙ፣ ሳይኮተኩቱ ጠበቁት። ማሳውን እያየ ያብዳል። እንዴት እንደዚህ ይደረጋል? ይህን ያደረጉት እነ እንቶኔ ናቸው? ይህን ያደረጉት እኔን ሊጎዱ ነው? ድሮም እነርሱ አይወዱኝም ነበር፤ በቃ የሰው ነገር መጨረሻው እንደዚህ ሆነ ማለትማንበብ ይቀጥሉ…

የብዙኃን እናት…

ሰሞኑን በተወዳጁ ድምጻዊ፣ በጌታቸው ካሳ ላይ የደረሰበትን በሰማሁ ጊዜ አዘንኩ። ጋሽ ጌታቸው በሀዘናችንም፣ በደስታችንም ልናስታውሳቸው የምንችላቸውን ዘፈኖች የተጫወተልን ድምጻዊ ነው። አሁን፣ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚሰራበት ቤት በመዘጋቱ ኑሮው እንደተመሰቃቀለ ሲነገር፣ አቤት ይሔ ነገር የስንቱን ቤት አንኳኳ አልኩ። የጌታቸው ካሳ፣ ‹ሀገሬንማንበብ ይቀጥሉ…

ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ ሲተረጎም (1961)

ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ እንዲተረጎም ትዕዛዝ ያስተላለፉት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ነበሩ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ትእዛዙን ያስተላለፉት ሐምሌ 18/1958 በተጻፈ ደብዳቤ ነበር። የንጉሡን ደብዳቤ በመንተራሰስ ስራው እንዲጀመር ያደረጉት ደግሞ በወቅቱ የትምህርት ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ምናሴ ሃይሌ ናቸው። ዶ/ር ምናሴ በተርጓሚነት የመረጡት ከአል-አዝሃርማንበብ ይቀጥሉ…

እምየ ካስትሮ (ካስትሮ ነጭ ሰው!)

ካስትሮ ተወልዶ ባይልክ ወታደር የአልሸባብ ነበሩ ድሬና ሃረር!! ‹‹ከሚኒሊክ ጥቁር ሰው›› እኩል የምትወደውና የምታከብረው ሰው ጥራ ብትሉኝ የኩባው ፊደል ካስትሮ ማለቴ አይቀርም! ‹‹ካስትሮ ነጭ ሰው›› እኔ ኢትዮጲያ ላይ ያንን የማድረግ ስልጣን ቢኖረኝ ኖሮ … እምየ ሚኒሊክ በፈረስ በክብር በቆሙበት አደባባይማንበብ ይቀጥሉ…