እንዳነበብኩት ከሆነ፥ የኦሮሞ ብሄረሰብ “የቱለማ ኪዳን“ የሚባል በጎ ባህል ነበረው፤ በዚህ ባህል መሰረት አንድ ባይተዋር ሰው (ዘሩ ምንም ይሁን ምን) በማህበረሰቡ ውስጥ ገብቶ የሙጥኝ ካለ ህዝቡ ጥበቃ ያደርግለታል፤ ጠላት ቢያሳድደው ይመክትለታል። ከሆነ ዘመን ወዲህ፥ በጦርነት ሜዳ ላይ ከጠላት ጎራ ሴትማንበብ ይቀጥሉ…
እዚሁ አዳራሽ ውስጥ
እዚሁ አዳራሽ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው በአንጋፋው ሱዳናዊ ዘፋኝ መሃመድ ዋርዲ ዘፈን ከመላው ህዝብ ጋር ጨፈሩ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ…የትግል አጋራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊትኢታማዦር ሹም ሳእረ መኮነን አስከሬን በእንባ ተሸኘ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ …እነኦነግና ግንቦት ሰባት አገርማንበብ ይቀጥሉ…
እያረምን ወይስ እያበድን እንሂድ
ገበሬው ለሙግት ወደ ሸንጎ ሄዶ ሲመጣ የገዛ ወዳጆቹ የዘራውን እህል ሳያርሙ፣ ሳይኮተኩቱ ጠበቁት። ማሳውን እያየ ያብዳል። እንዴት እንደዚህ ይደረጋል? ይህን ያደረጉት እነ እንቶኔ ናቸው? ይህን ያደረጉት እኔን ሊጎዱ ነው? ድሮም እነርሱ አይወዱኝም ነበር፤ በቃ የሰው ነገር መጨረሻው እንደዚህ ሆነ ማለትማንበብ ይቀጥሉ…
የብዙኃን እናት…
ሰሞኑን በተወዳጁ ድምጻዊ፣ በጌታቸው ካሳ ላይ የደረሰበትን በሰማሁ ጊዜ አዘንኩ። ጋሽ ጌታቸው በሀዘናችንም፣ በደስታችንም ልናስታውሳቸው የምንችላቸውን ዘፈኖች የተጫወተልን ድምጻዊ ነው። አሁን፣ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚሰራበት ቤት በመዘጋቱ ኑሮው እንደተመሰቃቀለ ሲነገር፣ አቤት ይሔ ነገር የስንቱን ቤት አንኳኳ አልኩ። የጌታቸው ካሳ፣ ‹ሀገሬንማንበብ ይቀጥሉ…
ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ ሲተረጎም (1961)
ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ እንዲተረጎም ትዕዛዝ ያስተላለፉት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ነበሩ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ትእዛዙን ያስተላለፉት ሐምሌ 18/1958 በተጻፈ ደብዳቤ ነበር። የንጉሡን ደብዳቤ በመንተራሰስ ስራው እንዲጀመር ያደረጉት ደግሞ በወቅቱ የትምህርት ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ምናሴ ሃይሌ ናቸው። ዶ/ር ምናሴ በተርጓሚነት የመረጡት ከአል-አዝሃርማንበብ ይቀጥሉ…
እምየ ካስትሮ (ካስትሮ ነጭ ሰው!)
ካስትሮ ተወልዶ ባይልክ ወታደር የአልሸባብ ነበሩ ድሬና ሃረር!! ‹‹ከሚኒሊክ ጥቁር ሰው›› እኩል የምትወደውና የምታከብረው ሰው ጥራ ብትሉኝ የኩባው ፊደል ካስትሮ ማለቴ አይቀርም! ‹‹ካስትሮ ነጭ ሰው›› እኔ ኢትዮጲያ ላይ ያንን የማድረግ ስልጣን ቢኖረኝ ኖሮ … እምየ ሚኒሊክ በፈረስ በክብር በቆሙበት አደባባይማንበብ ይቀጥሉ…
እርግብ እና ዋኔ
በዓለ ሆሣዕና
ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሻአና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀልማንበብ ይቀጥሉ…
ዕለተ ቅዳሜ ፒያሳና ቦሌ
ቀጭን ወገቧ ላይ ከእንብርቷ በላይ ልብሷ ተንጠልጥሏል የወርቅ መስቀሏ ጡቶቿ መካከል ዘንበል ብሎ ወድቋል መንገድ ላይ ያየኋት የማላውቃት ሴት ናት። ወዴት እንደምትሄድ ባሳቤ ገመትኩኝ አንድ የቀጠራትን ወንደላጤ አሰብኩኝ ሠባት እንቁላሎች ግማሽ ኪሎ ሥጋ … (ገዝቶ) ከርሷ ጋር ካልሆነ ቡና አልጠጣምማንበብ ይቀጥሉ…
ደህና ብር ስንት ነው?
ይሄ የምሰራበት ድርጅት የሆነ ችግር አለበት ….ከምር!! ፀዳ ፀዳ ያሉ ስልጠናዎችና ስብሰባዎች ሲኖሩ እኔን አይልከኝም …( ፀዳ ያለ ስብሰባ ማለት አጀንዳው ምንም ይሁን ጥሩ የውሎ አበል የሚከፍል ማለት ነው) የዛሬ ወር የአየር ብክልት ምናምን የሚሉ ነጮች መጥተው ካሳንችስ አካባቢ ወደሚገኝማንበብ ይቀጥሉ…