ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሻአና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀልማንበብ ይቀጥሉ…
ዕለተ ቅዳሜ ፒያሳና ቦሌ
ቀጭን ወገቧ ላይ ከእንብርቷ በላይ ልብሷ ተንጠልጥሏል የወርቅ መስቀሏ ጡቶቿ መካከል ዘንበል ብሎ ወድቋል መንገድ ላይ ያየኋት የማላውቃት ሴት ናት። ወዴት እንደምትሄድ ባሳቤ ገመትኩኝ አንድ የቀጠራትን ወንደላጤ አሰብኩኝ ሠባት እንቁላሎች ግማሽ ኪሎ ሥጋ … (ገዝቶ) ከርሷ ጋር ካልሆነ ቡና አልጠጣምማንበብ ይቀጥሉ…
ደህና ብር ስንት ነው?
ይሄ የምሰራበት ድርጅት የሆነ ችግር አለበት ….ከምር!! ፀዳ ፀዳ ያሉ ስልጠናዎችና ስብሰባዎች ሲኖሩ እኔን አይልከኝም …( ፀዳ ያለ ስብሰባ ማለት አጀንዳው ምንም ይሁን ጥሩ የውሎ አበል የሚከፍል ማለት ነው) የዛሬ ወር የአየር ብክልት ምናምን የሚሉ ነጮች መጥተው ካሳንችስ አካባቢ ወደሚገኝማንበብ ይቀጥሉ…
“ውጪ…ልን!”
የዛሬ ሁለት አመት ገደማ ነበር የተማሪዎቼ የንድፍ ስራ በሙሉ አረንጓዴ…ቢጫ…ቀይ መሆን የጀመረው። የሆነ የቪላ ንድፍ ከመስራታቸው በፊት ሀሳባቸውን በቅርፃ ቅርፅ እንዲያስረዱ ቀለል ያለ ስራ እንሰጣቸዋለን። ያው ያኔ የነበረው መንፈስ ከእጩ አርክቴክትነታቸው በልጦባቸው ቢሮ ውስጥ የሚከመረው ነገር በሙሉ አንድ አይነት ሆኖማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪክን ወደ ፊት
ከምናምን አመታት በፊት በቀዳማዊ ሀይለሥላሴ እና በጎጃሙ ገዥ ራስ ሃይሉ መሀል ሃይለኛ የስልጣን ትግል ይካሄድ ነበር ፤ ራስ ሃይሉ ከብዝበዛና ከውርስ የተገኘ መአት ብር ነበረው ፤ ተፈሪ ከጎጄው ጋር ሲወዳደር እልም ያለ ችስታ ነበር ማለት ይቻላል ፤ በዚያ ላይ ተፌማንበብ ይቀጥሉ…
ድሎት እየዘሩ
ይቅርብኝ ፍሪዳው፥ አልጠግብ- ባይ ይብላው ወይኑም በፅዋ ላይ ፤ እንደ እንኮይ የቀላው ግዴለም ይለፈኝ ! ጊዜ ምቾት ነስቶ ምንጣፉን አንስቶ ፤ ፅናቱን ያውሰኝ በመጋዝ ጠርዝ ላይ፤ መራመድ ከተማርኩ፤ ማንም አይመልሰኝ:: አውቃለሁ አሳር አሻራውን፣ ግንባር ላይ ሳያትም ድሎት እየዘሩ ፥ ድልማንበብ ይቀጥሉ…
ንጉሥ መሆን 2
እንደ ካሊጉላ ዓይነት መንፈስ ላለው ንጉሥ መሆን ሥራው አልያም: ደግሞ የ’ለት እንጀራው ማለት ነው። ግና ንጉሥ መሆን ያልፋል ይራመዳል ከዕለት እንጀራነት ንጉሥ መሆን ያልፋል ከስም ማሥጠርያነት ይልቅ ያሥፈልጋል አብነት ሊያደርጉት የዘርዓ ያዕቆብን ቆራጡን ልብ ኣይነት ፍት’ እንዳይሣሣት በልጅ ላይ ጨክኖማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ሥነ ፅሁፍ’ በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ፤ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል። የጥናታዊ ፅሑፉ ጨመቅ (Summary) ለንባብ እንዲመች ተደርጎ እንደሚከተለው ቀርቧል።ማንበብ ይቀጥሉ…
“መንገድ ተዳዳሪ ነኝ
“መንገድ ተዳዳሪ ነኝ። ‘መተዳደር’ ከባድ ቃል ነው። ‘መተዳደር’ የሚለው ቃል በሐምሌ ብርድ ወፍራም ጋቢ ተከናንቦ አጃ መጠጣት ይመስላል። ግን እንዴት ነው መንገድ ላይ እየኖሩ መተዳደር? . . . ላውንቸር ተሸክሜ በኩራት የተራመድኩበት ጎዳና ላይ፤ ሀገር እንደሌለው ሰው አፈር ‘እፍ’ ብዬማንበብ ይቀጥሉ…
ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ (ዳሰሳ)
“የኢትዮጵያ ምድር አንቺ የደም ጎዳና መስክሪ አፍ አውጪና” (ምኒልክ ወስናቸው) “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ”፤ አዳም ረታ በአብዮቱ ዘመን የነበሩ የአንድ ሰፈር ልጆችን ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የሚያሳይበት ትረካ ነው። አዳም፤ የእነዚህን ልጆች እድገትና ጉርምስና፣ የፖለቲካ ንቃትና አሳዛኝ ፍፃሜ በሰባት መንገዶች ወግማንበብ ይቀጥሉ…