ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 8)

ሰሚ የለለው ጩኸት ምን ያህል ውስጥን እንደሚያቆስል የደረሰበት ብቻ ታልሆነ ማን ይረዳዋል?።ባይወጣልኝም እስቲደክመኝ እለቀስሁ አልጋዬ ላይ በደረቴ እንደተደፋሁ በልሁን ተከፋ ጉዳት እንዲጠብቀው አምላኬን እየለመንሁና እየተማፀንሁ ቆየሁና ምናልባት ተኔ በፊት እዚህ ቤት የቤት ሰራተኛ ተነበሩት ውስጥ ምናልባት ምናልባት እክፍሉ ውስጥ የደበቁትማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦7)

አድፍጬ  ትጠባበቅ የትዬ ቤት አንፖል ታይጠፋ  እኩለ ሊሊት ሆነ።ተትዬ ባህሪ የማውቀው መብራት ታይጠፋ እንቅልፍ እንደማይወስዳቸው ነው።ግራ ገባኝ እስታሁን አልተኙም ወይስ ታያጠፉ እንቅልፍ ጥሏቸው ይሆን ?ጨነቀኝ። በጭንቀት ትወዛወዝ  ገርበብ ያለው የትዬ ምኝታ ቤት ቲከፈት ሰማሁ።ቆሌዬ ተላዬ ላይ ረገፈ። ተተቀመጥኩበት  ተበሩ ስርማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 6)

እራሴን መሆን ተስኖኝ ተዝለፍልፌ መሬት እንደደረስኩ እትዬ “አንቺ ምን ሆነሻል”  አሉና  አምባረቁብኝ ።  ተንቅልፉ እንደሚነቃ ሰው ሰመመን ውስጥ  ሆኜ ምድር ምድሪቱን ትመለከት በልሁ ተወደ ጀርባዬ እየሮጠ መጣና …”እይይ እቺ ሚስኪን ልጅ  እንዲሁ እትዬ ክፉ እንዳይገጥማቸው ብላ ትትጨነቅ ነው የዋለችው አይዞሽማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 5)

እሄን ግዜ በልሁ “እዚህ ቤት ሰራተኛች ሲገቡ እንጂ ሲወጡ  አይቼ አላውቅም” ያለኝ ነገር  ተትዬ መሰወር ጋር ተገናኝቶ በመላ ሰውነቴ ትኩሳት ከፍርሀት ጋር ለቀቀብኝ። ፓሊሶቹ ስራቸውን አገባደው ለምሄድ ሲሰናዱ አየሁና እየተጣደፍኩ ወደ በልሁ ጋር ሄጄ እኔ ይችን ቀን እዚህ ቤት ከማድርማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 4)

በልሁ ፈራ ተባ እያለ በሩን ቲከፍተው አንድ አማላይ ግርማ ሞገስ የተላበሰሰ ፓሊስ “ጤና ይስጥልኝ” አለና ወደ ውስጥ ዘለቀ ሶስት አምሳያዋቹ ተከተሉት ሁለት አምሳያዋቹ ደሞ ሳይገቡ እዛው ደጅ ላይ ቆመው ሰፈሩን መቃኘት ጀመሩ። “የቤቱ ባለቤት ይኖራሉ?” ማንም የለም ጌታዬ አልኩኝ ቀድሜማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር … (ክፍል፦3)

ሀሎ…ሀሎ…ሀሎ ማን ልበል…  ድምጥ የለም። እትዬ በጭንቀት  ጆሮዬ  ላይ ወደ  ለጠፍኩት  ስልክ  ጠጋ አሉና የደዋዩን  ድምጥ ለመስማት ሞከሩ …ሀሎ …..ማን ልበል ሀሎ….  አሁንም  ድምጥ  የለም  እትዬ ተፊቴ ቆመው  እንድዘጋው በምልክት አዘዙኝ ። እንደዘገሁት ስልኩን በሁለት እጃቸው ወደ ላይ አነሱና ተመሬትማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር … (ክፍል፦2)

ጋሼ  ከታሰሩ ቡሀላ የትዬ ነገረስራ ሁሉ  ያስፈራል  ያስጨንቃል አሁን ለታ ለስንት አመት ግድግዳው ላይ የተሰቀለው ሰአት የለመደውን ቆጠራ  ቀጥሏል  ቃ….ቃ……ቃ…. ቃ  ይላል  ወድያው እትየ ተፈዘዙበት አለም ተመለሱና  ” እሄ የግድግዳ ሰአት ድምፁ ሊያሳብደኝ ነው አውርጄ ሳልከሰክሰው  አውርጂና አጥፊልኝ!  አሉኝ የጆሮዬማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር ያለው ድብቅ መቃብር ቤት (ክፍል፦1)

ሰናይት እባላለሁይ ትውልዴ እዚሁ ሸዋ አንድ የገጠር ቀበሌ ውስጥ ነው። እትዬ ቤት በቤት ሰራተይነት ከተቀጠርኩ  5 አመት አልፎያል   ነገር  ግን አንድም ቀን ቤተሰቦቼየን እንድጠይቅም ከግቢ እንድወጣም ተፈቅዶልይ አያውቅም። የመጀመሪያ ቀን አንድ  ደላላ ወደ እትዬ ቤት ሲያመጣይ ወደ ውጪም ወደ ሹፌሩምማንበብ ይቀጥሉ…

“የቡዳ ፖለቲካ”

ሁሉም ችግር ያወራል። ሁሉም ወቃሽ ነው። ሁሉም ተጠቅቻለሁ ባይ – ሁሉም በደል ቆጣሪ ነው። እነከሌ ይራገማሉ። እነከሌም ያሳቅላሉ። ሁሉም ነገድ የተገፊነት ተረክ አለው። ሁሉም ጠላት እና ጨቋኝ አለው፤ ሁሉም በጋራ ይከሳል.. ሁሉም በጅምላ ይከሰሳል፤ ‘ጸረ ሰላም፣ ጨቋኝ፣ ሴረኛ፣ ለውጥ አደናቃፊ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ጥሪት – ጥረት – ጥምረት

ቤተሰብ ውስጥ ምስቅልቅል የሚፈጠረው ወላጆች በተፈጥሮ ሞት ኑረትን ሲሰናበቱ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ልጆች በእናት አባት ሕላዌ ወቅት ያልታያቸው የሃብት ክፍፍል ትዝ የሚላቸው ያን ጊዜ በመሆኑ ነው። ብዙ ጊዜ የሃብት ቅርምት ቤተሰብን ባላንጣ ያደርጋል። ከአንድ አብራክ ተከፍለው ከአንድ ማሕጸን በቅለው ክፉማንበብ ይቀጥሉ…