ሳምን፣በእድሜው ማምሻው መቋሚያ ይዞ፣ቅድመ ግብዓተ መሬቱን እንደሚማጠን ሰው አልነበርኩም። ቀንበጥ እድሜያችን ገፅ ላይ የተፃፈው እየሱስ ብቻ ነበር።ጌታ ሆይ ብሎ ጀምሮ፣ጌታ ሆይ ብሎ የሚቋጭ (እንዲያውም አይቋጭም ነበር)…የሚዘልቅ! ,,, መቁረቢያ እድሜው ሲደርስ፣ «የእግርህ መርገጫ የሆነችው ምድር ላይ ስትመጣ፣እኔ ላይ እርገጥ» ብሎ እንደሚንጋለልማንበብ ይቀጥሉ…
ተሰቅለን ነበር…ወረድን!
የጸሎተ ሐሙስ ንፍሮ ( ጉልባን)
ጉልባን ከተፈተገ ሰንዴ ከባቄላና ከሽምብራ ጋር ተቀቅሎ የሚዘጋጅ በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ በእለተ ሐሙስ የፀሎት ቀን ወደ ስቅለተ አርብ ለመሸጋገሪያ በምዕመናን የሚቀመስ መንፈሳዊ ቁርስ ነው። ታሪኩን ለማስጠር ያህል ነው እንጂ ይህ ቁርስ ጥንት እስራዔላውያን ከግብጽ ባረነት ወጥተው የቀይባህርን ከተሻገሩበት ረጅምማንበብ ይቀጥሉ…
‘ጉልባን’
“… ድል አውሪ በኦፊሻል ሙያው ‘ዳቦ ጋጋሪ’ ይባል አንጂ በድብቅ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይሆን በመላ ሀገሪቱ ትዝታ አንደርግራውንድ (ትን) የተባለ ድርጅት አባልና አነቃናቂ ነው። የዚህ ድርጅት ስራው ከጥንት ጀምሮ በሀገሪቷ የነበሩ የኪነት ስራዎችን በፓይሬት ሬድዮ ለከተማው ህዝብ ማሰማት ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…
አዲስ አምላክ መፍጠር ሲያምረን
የሰው ልጅ ትልቅ ሃይማኖት የመፍጠር ፎንቃ ያለው፣ሃይማኖታዊ ፍጡር ነው።እንደውም ሰውን ከእንስሳ የሚለየው ሃይማኖት ነው። ማሰቡ እንዳንል፣ጭንቅላቱን ለኮፍያ ማስቀመጫ ብቻ የሚያውል፣ ለሂውማን ሄሯ ማደላደያ የምታውል አይጠፉም። ግምቱን ነው። እንደ ፍሮይድ ሳይንስ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ይተካዋል የሚል ግብ አይመቴ መላምት አልሰጥም።ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
ሻረው፣ እንዴት እንዳመለጠ?!
ባለፈው ፣ተጠባባቂ ፓስተር ገመቹ ቸርች ካልወሰድኩህ ሞቸ እገኛለሁ አለኝ፤ “በውቄ እግዜርን ፍለጋ ላይ ነኝ ትል የለ?! ታድያ እግዜርን የምትፈልገው ረከቦት ጎዳና ዳር ቆመህ የሴቶችን ዳሌ በማወዳደር ነውን? ተው ተመከር ተው! አለም አላፊ ነው፤ መልክ ረጋፊ ነው፤”ብሎ ተከዘ። እኔም መልሼ፤”ስማ! አለምማንበብ ይቀጥሉ…
ከተረቶች ጀርባ “አበው”
ልጅ እያለሁ ጅብ እና ሌባ አንድ ይመሱሉኝ ነበር። “ጅቡን እንዳልጠራው!”፣ “ሌባው ይሰርቅሃል!”… እየተባልኩ ነው ያደኩት። ጅብንም ሆነ ሌባን አይቻቸው አላውቅም ነበር። እንድፈራቸው ሲባል ብቻ የተሰገሰጉብኝ እሳቤዎች ግን አንድ አይነት አስፈሪ ምስል ፈጥረውብኝ ስለነበር ሌባም ሆነ ጅብ አንድ ነበሩ። አድጌ ነገሮችንማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ዘፈንና ዘፋኞች
በጉብልነቴ ዘመን ፤ እንደዛሬ ዘፈንና ዘፋኝ አልበዛም ነበር። እንኳን ዘፈን መስራት ፣ ዘፈን መስማት ራሱ ብዙ ውጣውረድ ነበረው። ዘፈን ማድመጥ ሲያምረን ከትምርት ቤት ፎርፈን፣ ሻይ ቤት ጎራ ማለት ነበረብን። ያዘዝነው ሻይ ቶሎ አልቆ ፣ አስተናጋጁ እንዳያባርረን ስለምንሰጋ ፣ የብርጭቆውን አፍማንበብ ይቀጥሉ…
አባቴ አክተር ነው!!
“ሜዬ በናትሽ እኔ ልብላው? እሷ ታባክነዋለች።” እንዲህ የምትለኝ እህል እንዳይመስላችሁ። ወንድ ጓደኛዬን ነው። አቢቲ የወንድ ቀበኛ ናት። ‘እሷ’ ያለቻት ሀይሚን ነው። ሀይሚ አብራን የምትኖር የእኔም የእሷም የጋራ ጓደኛችን ናት። አቢቲ ደግሞ የአክስቴ ልጅ ናት። አቢቲ እንደምትለው ሀይሚ ወንድ ታባክናለች። እናምማንበብ ይቀጥሉ…
