“ሜዬ በናትሽ እኔ ልብላው? እሷ ታባክነዋለች።” እንዲህ የምትለኝ እህል እንዳይመስላችሁ። ወንድ ጓደኛዬን ነው። አቢቲ የወንድ ቀበኛ ናት። ‘እሷ’ ያለቻት ሀይሚን ነው። ሀይሚ አብራን የምትኖር የእኔም የእሷም የጋራ ጓደኛችን ናት። አቢቲ ደግሞ የአክስቴ ልጅ ናት። አቢቲ እንደምትለው ሀይሚ ወንድ ታባክናለች። እናምማንበብ ይቀጥሉ…
አዕምሮ ምንድን ነው?
እንዲገልህ ተመኝ የምትወደው ነገር
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት፣ በባልንጀራየ በሲራክ ገፅ በኩል ሳልፍ ፣ ካንድ ዜና አይሉት መርዶ ጋር ተገጣጠምኩ። እነ ወተት ፣እነ በርበሬ ፣እነ ለውዝ ፣ለካንሰር የሚያጋልጥ ንጥረ ነገር መያዛቸው ተረጋገጠ ይላል ዜናው። – እንዲህ ተሆነማ ምኑን በላነው?! ምኑን ኖርነው?! ማሊን ጂራ ?! ወተትማንበብ ይቀጥሉ…
የከምባታ ህዝብ አና የአጼ ዘርዓያዕቆብ መንግስት (1434 – 68) የወዳጀነት ታሪክ
የታሪክ መዛገብት አንደሚያስረዱት የከምባታ ህዝብ አና አጼ ዘርዓያዕቆብ በጣም የቀረበ የወዳጀነት ታሪክ ነበራቸው ። የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ንግስት እሌኒ የሃድያው ንጉስ ልጅ የነበረች ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞትማንበብ ይቀጥሉ…
“ለማበድ እንኳን አገር ያስፈልጋል”
/መጋቢ ሀዲስ እሸቱ እንዳወሩት ያሬድ ሹመቴ እንደፃፈው/ እንደምን አመሻችሁ? በባከነ ሰዓት ነው (የመጣሁት) የዓድዋ ጦርነት እንኳን የዚህን ያህል ግዜ አልወሰደም። (ሳቅ) ጦርነቱ በአጭሩ ተጠናቀቀ። ስለጦርነቱ ለማውራት ግን አራት ሰዓት አስፈልጎናል። እንግዲህ መናገር እና መዋጋት የተለያየ ነው። መናገር ውጊያ የለውም። ፍልሚያማንበብ ይቀጥሉ…
እውነት ምንድነው የእውነትስ ዋጋ ምን ይሆን
ማንንም ለመማረክ የማትፈልግበት ደረጃ ስትደርስ
“ዌን ዩ ካም ቱ ኤ ፖይንት ዌር ዩ ሃቭ ኖ ኒድ ቱ ኢምፕረስ ኤኒበዲ” ከወደ ውስጥህ ያለው ኣንዱ የነፍስያህ የነፃነት በር ሰዎችን ለመማረክ ጥረት ማድረግህን ባቆምክበት አፍታ ወለል ብሎ ይከፈታል…ጎበዝ ተማሪ…ጠንካራ ሰራተኛ…መልከ መልካም…ደግ አዛኝ ሩህሩህ….ከበርቴ ባለሃብት በመባል ከይሲ ፍላጎትህ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ሳይወለድ ሞተ
ከሌሊቱ ሰባት ሰአት ገደማ። ተኝቼ ነበር። ህመም አልነበረኝም። ያው ከተለመደው ማቅለሽለሽ ያለፈ ያስጠነቀቀኝ፣ ለዚህ ልብ ስብራት ያዘጋጀኝ ህመም አልነበረኝም። ብቻ ስደማ ተሰማኝ።…ቀስም ቶሎ ቶሎም የሌሊት ልብሴ ላይ፣ አንሶላው ላይ ስደማ ተሰማኝ። ተደናብሬ የራስጌ መብራቱነ አበራሁት። ልብሴም፣ አንሶላውም ደም በደም ሆኗል።ማንበብ ይቀጥሉ…
ዶ/ር ምህረት ደበበ
ጉደኛ ስንኞች
እንኳን ለአለም መሃኖች ቀን አደረሰን እንዲህ የሚባል ቀን እንደሌለ አውቃለሁ። ግን እስከመቸ ሌሎች የደነገጉትን ቀን ብቻ ሳከብር እኖራለሁ ?! እኔም ቀን ልደንግግ እንጂ በድሮ ጊዜ ልጅ መውለድ የሴት ዋና ተግባር ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ያኔ ዘጠና ሚሊዮን ገና አልሞላንም ። የተወለደውማንበብ ይቀጥሉ…