አይ ቅዳሜ!

በማርና በወተት እንደ ጨዋ ያሳደጉኝ ወላጆቼ…ቢሉኝ ቢሉኝ አልሰማ ያልኩበትን የዚህ እድሜዬን <የግሮሰሪ አመል> አሜን ብለው ከተቀበሉ እነሆ ጥቂት ሰነባበቱ…ከሰፈራችን አንደበተ ርቱዕ ቄስ ባባቴ በኩል እስከምዛመደው ስመጥር የከተማችን መሃዲንስ ድረስ በብዙዎች ተመከርኩ…እኔ እቴ!…MD!…/መስሚያዬ ድፍን!/…እንዴት ችዬ በመለኪያ ልጨክን?…<ከሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት>ማንበብ ይቀጥሉ…

ቀሳፊ ምርቃት

ሰማሁ ምርቃትሽን …. ከእናት አንጀትሽ ቁልቁል ሲዥጎደጎድ ታየኝ ምድረ መልዓክ … ብራና ዘርግቶ ቃልሽን ሊከትብ ትከሻሽ ላይ ሲያረግድ በረካሁንልኝ …ከፍ ያርግህ በሰው ፊት … እድሜ ጥምቡን ይጣል ይቅና ማቱሳላ እርጅና እጁ ይዛል አካላትህ ይስላ ዝም ! እግርህን እንቅፋት ጎንህን ጋሬጣማንበብ ይቀጥሉ…

ኑሮ እና ብልሃቱ

የዘጠኝ አመቷን የጓደኛዬን ልጅ የአማርኛ ምሳሌያዊ ንግግር ላስተምር እየታተርኩ ነው። ሶስተኛው ላይ ነን። መፅሃፉ ላይ በተርታ ካሉት ውስጥ ለሷ የሚመጥነውን መርጬ አንብቢ አልኳት። ‹‹ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም›› ጮክ ብላ አነበበች። ‹‹ጎበዝ! ምን ማለት ይመስልሻል?›› ‹‹እ….እ….›› አለች እያንጋጠጠች። ‹‹ቀስ ብለሽማንበብ ይቀጥሉ…

የአራዊት ጥበቃ ታሪክ በኢትዮጵያ

በእንግሊዝ አገር የአራዊት፣ የአእዋፍና የአሳ መጠበቂያ ማህበር ግንቦት ፲፪ (12) ቀን ፲፰፻፺፫ (1893) ዓ/ ም መቇቇሙንና ኢትዮጵያም በዚህ ማህበር እንድትገባ በማለት ሙሴ ቤርድ ለምኒልክ ኣጫወታቸው። የደምቡንም ግልባጭ አነበበላቸው። ምኒልክ በሰሙት በአራዊት ጥበቃው ደንብ ተደሰቱ። ይህንንም ሁኔታ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግስት ባለሙሉማንበብ ይቀጥሉ…

ቅርንጫፉ እንደ ዛፉ

የጋምቤላ ክልል የትምህርት ቢሮን ጨምሮ ዘጠኝ የክልሉ ‹‹ስራ አስፈፃሚዎች›› በሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ሰበብ ተከስሰው መባረራቸውን ሰማን። በእውነቱ፤ በዚህ ዜና የሚገባውን ያህል ልደነግጥ ባለመቻሌ አዝኛለሁ። በስንቱ ልደንግጥ…? በተለይ በትምህርት ጉዳይ መደንገጥ ያቆምኩት፤ በዛ ዘሞን መንግስት እድሜ ጠገቡን ትምህርት ቤት ‹‹ለልማት›› ማፍረሱንማንበብ ይቀጥሉ…

ሸምበቆ እና ሸንኮሬ

አመት ከማይሞላው ጊዜ በፊት ለመስክ ስራ ወጣ ስል እግረ መንገዴን ‹‹የአባቴን ሀገር እና ዘመዶች ልይ›› ብዬ ከተወለደበት የገጠር መንደር ጎራ ብዬ ነበር። በቅጡ ያልወጠንኩት የእግረ መንገድ ጉዞዬ ወሬ አባቴ ዘመዶች ዘንድ ከብርሃን ፈጥኖ ደረሰና እኔን ለማስተናገድ ወጥነው ሲንገላቱብኝ ሰነበቱ። በተለይማንበብ ይቀጥሉ…

ለሊዮ ቶሎይስቶይ የተጻፈ ደብዳቤ

 (እውነተኛ የሰሙኑ ገጠመኝ) አንድ ወዳጄ ከሳምንታት በፊት አንድ ቴአትር ይጽፍና በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት ቴአትር ቤቶች ወደ አንዱ ይሄዳል፡፡ ድርሰቱን ለግምገማ እንዲያስገባ ይነገረዋል፡፡ አስገባ፡፡ በቀደም ዕለት የግምገማውን ውጤት ለማየት ወደ ቤተ ተውኔቱ ያመራል፡፡ መዝገብ ቤቶቹም ‹የግምገማው ውጤት ደርሷል፡፡ መታወቂያዎትን አሳይተውማንበብ ይቀጥሉ…

ተአምረ መኪና

(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ ) ወደ ረከቦት ጎዳና የሚወስደኝን አውቶብስ እየጠበቅሁ ነው። አውቶብሱ ከመድረሱ በፊት ከ’ፋኖቼ አንዱ በዚህ ካለፈ ሊፍት ይሰጠኛል ብየ ተስፋ አረግሁ። ፌርማታው፣ በጎዳና አዳሪዎች ሽንት ጨቅይቷል። እና የቆምኩበት ቦታ ለfan ሳይሆን ለጉንfan የተጋለጠ መሆኑ ገባኝ። ዙርያ ገባውን ስመለከት፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ገነት ይቅርብኝ

“እንለያይ?” ስላት አስቀድማ ውብ ከንፈሮቿን ገለጥ አድርጋ የሲኦል መቀመቅ ውስጥ ሰምጬ እንኳን ቢሆን ንዳዱን የሚያዘነጋኝን ጥርሶቿን አሳየችኝ። ቀጥሎ ግን የእውነቴን መሆኑን ስታውቅ ሳሳዝናት ደፍሬ ማየት የሚከብደኝ ውብ ዓይኗ ደፈራረሰ። “ማለት?” አለችኝ በተሰበረ እና የአፏን በር ለቆ ለመውጣት በሚቅለሰለስ ድምፅ “እንድንለያይማንበብ ይቀጥሉ…