ታውቃላችሁ ፖለቲከኞቻችን ትልልቅ ነገር እየተናገሩ ይማርኩናል። ጋዜጣ፣ ሬዲዮና ቲቪ አስደግፈው ያማልሉናል። አንድ ዛፍ ይተክሉና ስለዚህ ስለተከሉት ዛፍ አስር ሰአት ያወራሉ። ይሄን የሚሰሙ የዋሃን እና ቂሎች፣ ዛፍ ብቻ ሳይሆን በቃ ደን ያደገ ይመስላቸዋል። ድርጊቱ ደቃቃ ቢሆንም ከጥዝጠዛው ብዛት የእውነት ትልቅ ይመስላቸዋል።ማንበብ ይቀጥሉ…
ከአሸናፊዎች መዳፍ ወደ የተሸናፊዎች ወገብ
‹ሰላም ከተሸናፊዎች ወገብ እንጂ ከአሸናፊዎች መዳፍ አትገኝም› የሚል ወርቃማ አባባል አላቸው የካናዳ ጥንታውያን ሕዝቦች (First Nations)። አደን ልዩ ችሎታቸው የነበረውና በዚህች ሀገር ከሺ ዓመታት በፊት ሠፍረው መኖር የጀመሩት እነዚህ ሕዝቦች አያሌ የእርስ በርስ ጦርነቶችንና ችግሮችን ለመፍታት የቻሉት በዚህ ምክንያት እንደነበረማንበብ ይቀጥሉ…
የኢሬሳ/ኢሬቻ በዓል ትውፊትና አከባበር
የኢሬቻን በዓል በማስመልከት አንድ ጽሑፍ እናበረክታለን ባልነው መሰረት ይህንን ኢትኖግራፊ ቀመስ ወግ ጀባ ልንላችሁ ነው። ታዲያ እኛ ባደግንበት አካባቢ በሚነገረው ትውፊት በዓሉ “ኢሬሳ” እየተባለ ስለሚጠራ በዚህ ጽሑፍ ውስጥም “ኢሬሳ” የሚለውን ስም መጠቀሙን መርጠናል። ወደ ነገራችን ከመግባታችን በፊት በዚህ ጽሑፍ የሚወሱትማንበብ ይቀጥሉ…
ኢህአፓ፣ መኢሶን እና የሃይሌ ፊዳ የፖለቲካ ህይወት
የመኢሶን መስራች የነበረው ሀይሌ ፊዳ በኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ታሪክ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት ፋኖዎች አንዱ ነው። ይህ ሰው በ20ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ሰፊ አሻራ ጥለው ካለፉት ግለሰቦችም አንዱ ነው። አንዳንዶች የግለሰቡን ሚናና ስራውን እያዳነቁ ጽፈውታል። እንደ ሰማእትም ያዩታል።ማንበብ ይቀጥሉ…
ረከቦት ጎዳና
ካልፎ ሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ አዲሳበባ ድምጻዊት ከተማ ናት ። አዱ ገነት ውስጥ ፤ ከመኪና የሰውነት ክፍሎች ውስጥ በብዛት፤ በሥራ ላይ የሚውለው ክላክሱ ነው። እንዲያው ሸገር ውስጥ መኪና- ነፊ እንጂ መኪና- ነጂ ያለ አይመስለኝም ። አንድ አሽከርካሪ ቆንጆ እግረኛ ሲመለከት ምሥራቅማንበብ ይቀጥሉ…
የመታወቂያው ጉዳይ (አራተኛው ሙከራ)
“ሚስተር ኤክስን ያያችሁ” መታወቂያዬ ላይ በግድ የተፃፈብኝን የብሔር ማንነት ዜግነት ኢትዮጵያዊ ለማስባል ጥረት ያደረግኩበትን የባለፈውን ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሙከራዬን ትረካ ያበቃሁት ከክፍለ ከተማው (በዘልማድ እንደሚባለው አውራጃ) ፍርድ ቤት ወደ ፌደራል ፍርድ ቤት ጉዳዬን እንዳቀርብ መላኬን ገልጬ ነበር። የዛሬውን ሙከራዬን እነሆ፡-ማንበብ ይቀጥሉ…
የተካደ ትውልድ
የተካደ ትውልድ አይዞህ ባይ የሌለው ታዳጊ የሌለው ወይ ጠባቂ መላክ፤ ወይ አበጀ በለው ደርሶ ከቀንበሩ የማይገላግለው የተካደ ትውልድ ፤ አብዝቶ የጾመ፤ ተግቶ የጸለየ ጥቂት መና ሳይሆን፤ ጥይት ሲዘንብ ያየ እድሜ ይፍታህ ተብሎ ፤ የተወለደ’ ለት አምባሩ ካቴና፤ ማተቡ ሠንሠለት፡፡ ምቾትንማንበብ ይቀጥሉ…
ዳግማዊ ስቅላት
የመሲሁ ስቅየት ግርፊያ ስቅላቱ አምላክ ነኝ ስላለ በድምቀት ተሳለ የኛንስ ስቅላት ማነው ያስተዋለ? ተመልካች ጠፍቶ እንጂ ዐይን የሚቸረን እኛም መስቀል ላይ ነን፣ ቄሳራዊ ሚስማር ዘልቆ የቸነከረን ዘውትር ዱላ እና አሳር ዘውትር ችንካር ሚስማር የሚገዘግዘን የሚጠዘጥዘን እኛም ክርስቶስ ነን! ሺ ዱላማንበብ ይቀጥሉ…
መዳፍና ዓይን
“እጅ እድፉን ያየበትን አይን ጉድፍ ያፀዳል” ተቆራኝተው የኖሩት የአካል ክፍሎቻችን በእድሜ ብዛት ሲወራረሱ “እጅ አይንን ተክቶ፥ አይን ግን እጅን ይተካ ዘንድ አይቻለውም” ስል ያሰብኩት ዛሬ በምተርክላችሁ ገጠመኜ ነው። ለፊልም ስራ ባህርዳር ከተማ ዙሪያ በነበርኩበት ወቅት እንዲህም ሆነ። ፊልሙ – የገጠርማንበብ ይቀጥሉ…
የመታወቂያው ጉዳይ
“ግራጁዬት ሎየር ነኝ” ድንቄም በግድ የተፃፈብኝን የመታወቂያዬን ብሔር ስያሜ ወደ ኢትዮጵያዊ ለማስቀየር ዛሬ ሶስተኛ ቀን ሙከራዬን ቀጥዬ ውያለሁ። ባለፈው ሳምንት የክፍለ ከተማውን ኃላፊ ሰኞ ወይ ማክሰኞ መጥቼ እንዳነጋግር ተቀጥሬ ነበር ትረካዬን ያቆምኩት። እነሆ የዛሬ ውሎዬ፡- የክፍለ ከተማው የወሳኝ ኩነቶች ሀላፊማንበብ ይቀጥሉ…