እርቃኗን ለቄንጥ የተዘረረች የሚመስል አነጣጠፍ ነው ወለሉ ላይ የተነጠፈችው።…… አልፎ አልፎ የሳሙና አረፋ ሰውነቷ ላይ አለ። ከፊል ፀጉሯ ወለሉ ላይ ተበትኗል። …… ከፊሉ በትከሻዋ አልፎ ደረቷንና የግራ ጡቷን ሸፍኖታል። (ፀጉሯን ሁሌም ጠቅልላ ነው የማውቃት… … ረዥም ፀጉር እንዳላት አስቤ አላውቅም)ማንበብ ይቀጥሉ…
አለመታደል ነው ቀላውጦ ማስመለስ
“ከኔና ከሱስ ምረጥ” ስትለኝ ቀኑ ቅዳሜ ነበር። …… ስልኬን ጆሮዬ ላይ እንደለጠፍኩ ዙሪያዬን ቃኘሁት። …… በሱሶቼ ተከብቢያለሁ።(ያሟላሁ ሱሰኛ ነኝ።) “መቼ?” አልኳት “አሁኑኑ!” “ዛሬ ከሆነ ሱሴን ነገ ከሆነ ግን አንቺን!” መለስኩላት። ዘጋችው። …… መልሳ እንደማትደውል አውቃለሁ። …… ጥፋተኛው ማነው? ራሷን ከቅጠልማንበብ ይቀጥሉ…
ጅንጀናው
(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ) ዲሲ ውስጥ ፈረንጆችና አበሾች የሚያዘወትሩት ሬስቶራንት አለ። ካጠገቡ የሶማልያ ሬስቶራንት ተከፍቷል። ኢትዮጵያ ሲፈርድባት አሜሪካ ውስጥ እንኳ ከሶማሌ ጋር ተጎራብታለች። ክፍሉ ውስጥ የተለያዩ ፊቶች ይታዩኛል ። ጭው ያለ ፊት – ከእንቅልፍ ጋር የተቆራረጠ ፊት – እናቱን የናፈቀ ፊት-ዶላርማንበብ ይቀጥሉ…
“ጊዜ ቤት” ጊዜ ያልተወሰደበት ፊልም
ከሰሞኑ ያላየኋቸውን የአማርኛ ፊልሞች ለማየት ዓለም ሲኒማ ጎራ አልኩኝ። …… እግር እና እድል ጥሎኝ “ጊዜ ቤት” የሚል ፊልም ላይ ተጣድኩ። በእውነቱ ከሆነ በጓደለ እየሞላሁም ቢሆን ፊልሞቻችንን ‘ተበራቱ‘ የማለት ችግር የለብኝም። ይህኛው ፊልም ግን ቢብስብኝ ልፅፈው ወደድኩ። ማስተላለፍ የተፈለገው መልዕክት ቢሳካማንበብ ይቀጥሉ…
መለስ ዜናዊን በጨረፍታ
በኢትዮጵያ ታሪክ ለረጅም ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ያገለገሉት አቶ መለስ ዜናዊ የተወለዱት ግንቦት 1/1947 በትግራይ ክልል በአድዋ ከተማ ነው። የልደት ስማቸው “ለገሠ ዜናዊ” ነበር። “መለስ” በሚለው ስም መጠራት የጀመሩት በሚያዚያ ወር 1967 ገደማ ለትግል ወደ ደደቢት በረሃ ከወጡ በኋላ ነው። በወቅቱማንበብ ይቀጥሉ…
‹ሀገር ማለት ሰው ነው›፤ እስኪ ሙት በለኝ!
ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገርሙኝ ዘፈኖች አንዱ ‹ሀገር ማለት ሰው ነው› የሚለው ነው። እሥራኤላዊና ጂፕሲ ይህንን ቢሰሙ ምን ይሉ ይሆን? እላለሁ። አይሁድ በመላው ዓለም ለ1900 ዓመታት ያህል ተበታትነው ሲኖሩ በየአካባቢው ሰው ነበራቸው፤ያውም እንደ ብረት የጠነከረ ማኅበረሰብ፤ ሀገር ግን አልነበራቸውም። ሀገር ማለት ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
እምቢ እሺ አይደለም…እሺ ብቻ ነው እሺ
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከጓደኞቼ አንዱ የሚያሰቅቅ ነገር ላከልኝ። አሜሪካ ውስጥ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኙ በመቶ የሚቆጠሩ ወንድም ሴትም ተማሪዎችን ያሳተፈ ጥናት ውጤት ነው። ጥናቱ ስለ አስገድዶ መድፈር ነው። የመጠይቁ ብቸኛ ጥያቄ ይሄ ነው፤ ‹‹አስገድዶ መድፈር ተቀባይነት ሊኖረውማንበብ ይቀጥሉ…
ዳዊት
ዳዊት የታወቀ ታስሮ የተፈታ ሪቮ ነው። (በተማሪ ‘ትግል’ ታስሮ መፈታት ራሱ ‘ችሎታ’ ነው፤ በምን ሂሳብ እንደሆነ ባይታወቅም።) ዝናው በኋላ ከመጡት ከነመኮንን ይበልጣል፣ ከነጥላሁን፣ ከነዋለልኝ ይስተካከላል። የተናገረው ነገር ብዙው መሬት ቢወድቅም፤ በትክክል ማን ዝነኛ እንዳደረገው እንዴት ዝነኛ እንደሆነ ባይታወቅም…… የዝነኝነት ስሙንማንበብ ይቀጥሉ…
አምባሳደር ገነት ዘውዴ
ደስታን በብልቃጥ
‹‹ላግባሽ›› ብሎ ሲጠይቀኝ… አይኖቼ እንደ ስልሳ ሻማ አምፖል እየተንቦገቦጉ፣ የሰራ አከላቴ እየፋመ፣ ከንፈሬ መርበትበቴን ለማሳበቅ እየተንቀጠቀጠ፣ ሰውነቴ ያለ አግባብ እየተናወጠ… ይሄ ሁሉ አይሰሙ ደስታ እየተሰማኝ ፤ ቃላቶቼን መጥኜ፣ መፈንደቄን ደብቄ ቀዝቀዝ አልኩና፣ ረጋ አልኩና፣ በሴት ልጅ ወግ፤ ‹‹እሺ…›› አልኩት። ይወደኝማንበብ ይቀጥሉ…