ዳዊት የታወቀ ታስሮ የተፈታ ሪቮ ነው። (በተማሪ ‘ትግል’ ታስሮ መፈታት ራሱ ‘ችሎታ’ ነው፤ በምን ሂሳብ እንደሆነ ባይታወቅም።) ዝናው በኋላ ከመጡት ከነመኮንን ይበልጣል፣ ከነጥላሁን፣ ከነዋለልኝ ይስተካከላል። የተናገረው ነገር ብዙው መሬት ቢወድቅም፤ በትክክል ማን ዝነኛ እንዳደረገው እንዴት ዝነኛ እንደሆነ ባይታወቅም…… የዝነኝነት ስሙንማንበብ ይቀጥሉ…
አምባሳደር ገነት ዘውዴ
ደስታን በብልቃጥ
‹‹ላግባሽ›› ብሎ ሲጠይቀኝ… አይኖቼ እንደ ስልሳ ሻማ አምፖል እየተንቦገቦጉ፣ የሰራ አከላቴ እየፋመ፣ ከንፈሬ መርበትበቴን ለማሳበቅ እየተንቀጠቀጠ፣ ሰውነቴ ያለ አግባብ እየተናወጠ… ይሄ ሁሉ አይሰሙ ደስታ እየተሰማኝ ፤ ቃላቶቼን መጥኜ፣ መፈንደቄን ደብቄ ቀዝቀዝ አልኩና፣ ረጋ አልኩና፣ በሴት ልጅ ወግ፤ ‹‹እሺ…›› አልኩት። ይወደኝማንበብ ይቀጥሉ…
የጓዳ ውስጥ ባሪያ እና የመስክ ላይ ባሪያ
(ይህ ፅሁፍ ከመጠነኛ ጭማሪ እና ቅናሽ በስተቀር ታዋቂው የጥቁር አሜሪካዊያን መብት ተሟጋች ማልኮም ኤክስ በአንድ ወቅት ያደረገው ንግግር ትርጉም ነው ሊባል ይችላል) ማልኮም ኤክስ በሰላሳ ዘጠኝ አመቱ በሰው እጅ ተገድሎ ከሞተ ሃምሳ አንድ አመታት አልፈዋል። በዚህ ንግግሩ ውስጥ ያለው ምሳሌማንበብ ይቀጥሉ…
የሞተን ፈረስ ጥቅም ላይ ስለ ማዋል
ሰሞኑን የምር የሚያሰለጥን ስልጠና ውስጥ ነበር የከረምኩት። ከትምህርቶቻችን አንዱ ፤ ‹‹የሙት ፈረስ አስተዳደር›› በሚል ርእስ የተቀመጠ ነበር። አስደማሚው አሰልጣኛችን ይህንን ትምህርት የጀመረው የሚከተለውን በመጠየቅ ነበር። ‹‹ፈረስ እየጋለባችሁ ነው እንበል። በፍጥነት እየጋለባችሁ ሳለ ፣ ፈረሱ ላይ እንዳላችሁ የፈረሱን መሞት ተረዳችሁ። በዚያችማንበብ ይቀጥሉ…
ዕውቀት ይቅደም
” . . . ዕውቀት ይቅደም ነው ያልኩት። ያውም ሰፊ ዕውቀት። ከአትኩሮት ጠባብነት እንውጣ ማለቴ ነው። ከደቃቃዊነት (Minimalism) ወይም አሹራዊነት (ከአስሩ አንዱን ብቻ ማየት) መሸሽ ነው። በሌሎች ሃገሮች እዚህ ‘ቀይ ሌሊት’ ዐይነት ስራ ከመድረሳቸው በፊት ታላላቅ ስራዎች ተደጋግመው ተሰርተዋል። ድልድዩማንበብ ይቀጥሉ…
(ሕልም)
የሕልም ዓይነት አለ፡ እየጮሁ መጮህ የማይችሉበት፣ እየሮጡ መሮጥ የማይችሉበት፣ እያለቀሱ ዕንባ የማያወጡበት። ሕልምም አለ፡ የማያልቅ የማያልቅ መንገድ የሚጓዙበት…… ሕልምስ አለ የዘለቃ ባነው እንኳ የሚወቃ (ዘለቃ አስቀያሚ በመሆኗ) ሕልምስ አለ የነ አልማዝ ከወር እወር የሚያፈዝ (ደደብ ስለሆኑ አልማዞች) ሕልምስ አለ የመዘዞማንበብ ይቀጥሉ…
ETHIOPIA EPIC
የቤት እመቤት በመሆን ውስጥ እመቤትነት አለ?
ላለፉት ጥቂት ቀናት ያገኘኋቸውን ወንዶች በሙሉ አንድ ጥያቄ ስጠይቅ ነበር፡፡ ‹‹የቤት እመቤት ምን ማለት ነው?›› ከአንድ ወይም ሁለት መልሶች ውጪ የተሰጡኝ ፍቺዎች በሚከተሉት ሀረጎች ሊጠቃለል ይችላል፡፡ ‹‹የማትሰራ ሴት›› ‹‹ስራ የሌላት ሴት›› ‹‹ገቢ የሌላት ሴት›› ‹‹ስራ አጥ ሴት›› ‹‹ስራ ፈት ሴት››ማንበብ ይቀጥሉ…
ሥልጣኔ የኋልዮሽ
ቀደም ባለው ዘመን ደመቅ ብለው የጠቆሩ የዳር አገር ብሄረሰቦችን በባርነት መፈንገል የተለመደ ነበር። ብዙዎቹ የኦሮሞ የአማራና የትግራይ ጌቶች እልል ያሉ የባርያ ፈንጋይና አሳዳሪ ነበሩ።ተፈንጋዮቹን ለፍንገላ ያጋለጣቸው ከነሠንሠለታቸው ስለተወለዱ አልነበረም። ማስገበር ደንብ በነበረበት በዚያ ዘመን ራሳቸውን የሚመክቱበት ነፍጥ ወይም አደረጃጃት ስላልነበራቸውማንበብ ይቀጥሉ…