“መላኩ ተፈራ፣ የእግዜር ታናሽ ወንድም የዛሬን ማርልኝ፣ የነገን አልወልድም” በቀይ ሽብር አመታት ልጆቻቸውን ለሞት መገበር ያንገፈገፋቸው እናቶች መላኩ ተፈራ ጎንደርን ያስተዳድር በነበረበት ዘመን ይሉት የነበረ ግጥም ነው። የአማርኛ ፊልሞችን አያለሁ። አረረም መረረ አይታክተኝም…በትጋት አያለሁ። የውድቀታችን ባንዲራ ለመሆን በተርታ ከተሰለፉ ፊልሞቻችንማንበብ ይቀጥሉ…
የነገን አልወልድም
Commemorating March 1, 1896 – the Battle of Adwa
In March 1896 a well-disciplined and massive Ethiopian army did the unthinkable—it routed an invading Italian force and brought Italy’s war of conquest in Africa to an end. In an age of relentless European expansion, Ethiopia had successfully defended itsማንበብ ይቀጥሉ…
…ምስክሬ ነው
ወላጅ አባቴ በእናቴ አሳቦም ይሁን አስመርራው ሸሽቶኝ ቢሄድም ይሄ ዓላዛር የተባለ የሽሮሜዳ ሸንኮራ እግሮቼን ተከትሎ ወደምሄድበት ሄደ፥ አረፍኩበት አረፈ፥ ሳቄን ሳቀ። አባቴ ወደ ቆላ ቢኮበልልም ዓላዛር እጄን ያዘኝ። ዘመናይ ለዘመናይ። እዚህች ደጋና ወይና ደጋ ሰላሜን አገኘኋት፥ አዚዬ በቁጭት የተጨበጠች ግራማንበብ ይቀጥሉ…
ሰማዕታትን አንረሳቸውም
ከሰማኒያ አመታት በፊት ኢትዮጵያዊያን ዘማቾች አይተው የማያውቁትን የአውሮፕላን ድብደባ የገለፁበት ግጥም እንዲህ ይላል። ‹‹በትግራይ ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በጎንደር ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በሸዋ ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በጎጃም ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በሰማይ ላይ መጣ በማናውቀው አገር….›› ጣልያኖች በማናውቀውማንበብ ይቀጥሉ…
ያድዋ ስንኞች
የቅዱስ ቫላንታይንን በአል ምክንያት በማድረግ ስለ አድዋ ጦርነት እንጽፋለን፡፡ የቀድሞ ሰዎች የቃልና የዜማን ኃይል አሳምረው ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ሁሌም ወደ ጦርሜዳ ከመሄዳቸው በፊት አዝማሪ እና አረሆ ይመለምላሉ፡፡ ባድዋ ጦርነት ብዙ አዝማሪዎች ማሲንቆ ታጥቀው ዘምተዋል፡፡ አንዳንዶች ለውለታቸው ከድል በኋላ ማእረግና መታሰቢያ ተበርክቶላቸዋል፡፡ማንበብ ይቀጥሉ…
ሎሬት ዶ/ር መላኩ ወረደ ቃለመጠይቅ ከ መአዛ ብሩ ጋር
የፍቅረኞች ቀን
የፍቅረኞች ቀንን የማልወደው ፍቅርን ስለማልወድ አይደለም፡፡ ፍቅርን የሚዘክር ቀንን ስለምጠላም አይደለም፡፡ የፍቅረኞች ቀንን የማልወደው ከፍቅረኞች ቀን ይልቅ የጥቅመኞች ቀን እየሆነ ስለመጣ ነው፡፡ ‹‹ከወደድከኝ የፍቅረኞች ቀን እለት ግሎባል ሆቴል ውሰደኝ›› የሚል ማስታወቂያ በየቦታው ተለጥፎ ሳይ፣ ‹‹እኔ ዘንድሮ እንደአምናው በቸኮሌት አልሸወድልህም…ዘንድሮ የምፈልገው የኢቴልኮንማንበብ ይቀጥሉ…
የእቴጌ እና የሂትለር ፎቶ
ባየኋቸው ቁጥር ግርርም ከሚሉኝ ታሪካዊ ፎቶዎች አንዱን ላካፍልዎት፡፡ በ1935 የተነሣው ይህ ፎቶው የተገኘው ባሶሼትድ ፕሬስ መዝገብ ውስጥ ነው፡፡ በፎቶው ላይ ለጊዜው ስሙን ያልደረስኩበት ሠዓሊ የግርማዊት እቴጌ መነን እና የአዶልፍ ሂትለርን ሥዕል ሲሸጥ ይታያል፡፡ በፎቶው ጀርባ ላይ እንደ ተገለጸው ከሆነ፤የጀርመኑ አምባገነንማንበብ ይቀጥሉ…
ሀገሬ
‹‹ሀገሬ…›› (መነሻ ሀሳብ ፤ ‹‹ ዘ ሬቬናንት›› ፊልም) በከባድ ንፋስና ዝናብ ሰአት ትልልቅ ዛፎችን አይታችሁ ታውቃላችሁ? የቅጠሎቹን ሳያቋርጡ መርገፍገፍ፣ የቅርንጫፎቹን መንቀጥቀጥ ስታዩ ‹‹ይሄ ዛፍ ካሁን ካሁን ወደቀ፣ ካሁን ካሁን ተገነደሰ ››ብላችሁ ሰግታችሁ ይሆናል፡፡ ቅርንጫፎቹ ቅንጥስ እያሉ ቢወድቁም፣ ቅጠሎቹ ባንድነት ቢረግፉም፣ ግንዱንማንበብ ይቀጥሉ…