….አቤት የቤተሰብ ፎቶዋችን ማማሩ! የጥርሳችንንጣቱ! የሳቃችንድምቀቱ! አባዬ እበርበት ይመስል እኔን ጥብቅ አድርጎ አቅፏል፡፡ እማዬ ይበርባት ይመስል ናሆምን ጥብቅ አድርጋ አቅፋለች፡፡ እኔ እና ናሆም ያለን ጥርስ ሁሉ እስኪታይ ስቀን ከእናትና አባታችን ስር እንደጉልቻ ቁጭ ቁጭ ብለናል፡፡ የሚያስቀና አራት ጉልቻ፡፡ እዩት የእማዬንማንበብ ይቀጥሉ…
ስለችጋር
ችጋር ምንድን ነው? ሰፊ ቦታንና ብዙ ሕዝብን የሚሸፍን፣ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ፣ ምንም የሚላስ የሚቀመስ ጠፍቶ እንስሳት (ሰውንም ጨምሮ) ዕለት በዕለት የራሳቸውን አካል እስኪያልቅ ድረስ ‹‹እየበሉ›› በመጨረሻም የሚሞቱበት ሁኔታ ነው፤ ረሀብ አካል ሲዳከም አካልን ለመገንባት የሚደረግ ጥሪ ነው፡፡ ችጋር የሚያጠቃው ማንንማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 14)
አምሽተን ከሬስቶራንቱ ልንወጣ አስተናጋጁን ጠርቸ ልከፍል ስል እህቴ ‹‹ተከፍሏል ዛሬ እኔ ነኝ ጋባዣችሁ ›› አለችኝ …..(ኧረ ሲስቱካ ….ምን ታያት ዛሬ ) ከሬስቶራንቱ በቀኝ እህቴ …በግራ ልእልት አጅበውኝ ስወጣ ምድረ ወንድ አይኑን እህቴና ልእልት ላይ እየተከለ ይነቅላል … በነገራችን ላይ የልእልትማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 13)
ሙሉ ለሙሉ ድኘ ስራ ከጀመርኩ ሁለት ሳምንት አለፈኝ …. ከመትረፌ የተረዳሁት ሞት የትም እንዳለ ሲሆን … የትም ከሚገኝ ሞት የተረዳሁት….እንዴትም ሊወስደን አልያም እንዴትም ሊስተን እንደሚችል ነው…..እንዴትም መሳት ደግሞ እንዴትም ከመኖር ይልቅ ለሆነ ነገር መኖር እንዳለብን ያነቃናል … ከሞት መትረፍ ልክማንበብ ይቀጥሉ…
ጉድጓዱና ውሃው
አንዳንዴ እያካፋ…… አዲስአባ ቀላል ደመና ተከናንባ…… እንደ ነጠላ…… ሲያካፋ፣ ፀሐይም…… ፀሐይ ከራ ወበቅና የቀዝቃዛ አየር እጥረት እግሮቼን አሳስሮአቸው ያጋጠመኝ ቦታ ተቀምጬ አገጬን እጆቼ ላይ አስደግፌ ሳስብ፣ ሕሊናዬ በእጅና በእግሩ እየዳኸ፣ እየወደቀ፣ እየተነሳ ወደ ንፋስ መውጪያ ይነዳኛል፡፡ ብጠላውም፣ ተዘርቼ የበቀልኩበትን ብጠላውምማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 12)
እንደዛ በብስጭት ተክኘ ወደአልጋው ስንደረደር ወንዴ ከመገረሙ በስተቀር ትንሽ እንኳን አልደነገጠም …እንደውም …ኮራ ብሎ ‹‹ልእልት እባክሽ ልተኛበት ብርድ ልብሱን አቀብይኝ ›› አለኝ (ይታይህ …ሊ የለ ምን የለ ….ልእልት….ፍቅር ሲራቆት መጀመሪያ አውልቆ የሚጥለው በፍቅር የተቆላመጠ የስምህን ካባ ነው …ልእልት አለኝ እንደጎረቤትማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል 11)
ከመኪና አደጋው ለትንሽ ተረፍን ! ከባድ መኪናው ፊት ለፊታችን ተምዘግዝጎ ሲመጣና እኔ ጩኸቴን ስለቀው ወንዴ ባለ በሌለ ሃይሉ ፍሬኑን ረገጠው … ወደፊት ተወርውሬ ስመለስ ከመኪናው ውጥቸ የተመለስኩ ነበር መሰለኝ ! መኪናችን እየተንሸራተተች ሂዳ ቀድሞን ፍሬን የያዘው ከባድ መኪና አፍንጫ ስርማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል አስር)
‹‹እንክብካቤ ሁሉ አክብሮት አይደለም ›› አለች ልእልት … ‹‹ይሄውልህ እንግዲህ አማርኛ ፊልም ላይ ድራማ ምናምን …ወይ ጸጉር ቤት ስቀመጥ የታጠበ ፀጉሬ እስኪደርቅ በአተት ኮተት ታሪካቸው የሚያደርቁኝ የፋሽን መፅሄቶች ….(በኋላ ነው አድርቅ መሆናቸው የገባኝ በፊትማ እንደውዳሴ ማሪያም ነበር የምደግማቸው ) እነዚህማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ዘጠኝ)
ትላንት 10 ፡00 ሰዓት አካባቢ ከሆስፒታል ወጣሁ …. ልክ በጓደኞቸ በእናቴና በእህቶቸ መሃል ሁኘ …ከሆስፒታል ሳይሆን የሆነ ትልቅ ጀብዱ ሰርቸ ከዘመቻ የምመለስ ነበር የምመስለው … ልክ ሆስፒታሉ ኮሪደር ላይ ስደርስ ሁለት ነርሶች ነጭ ጨርቅ ጣል የተደረገበት አስከሬን በተሸከርካሪ አልጋ እየገፉማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ስምንት )
የኔ ነገር …ምንድናት ቀበሮ ትሁን ጥንቸል(ለካ ጢንቸል ስጋ አትበላም) ብቻ የሆነች <ጅል> እንስሳ ናት አሉ…. ከዝሆን ኋላ ኋላ እየተከተለች ሙሉ ቀን ዋለች እንደሚባለው ሆነ ….ምንትሱ ሲወዛወዝ ይወድቃል ብላኮ ነው ….እኔም እንደዛች እንስሳ ነው የሆንኩት ….የልእልትን ትረካ ልቤ ተንጠልጥሎ እየሰማሁ ካሁንማንበብ ይቀጥሉ…