የገብረ ሕይወት ያለህ!

(Peace be up on him) “An economist should have cool mind and warm heart”! Professor Eshetu Chole በዘመኑ የምሁራን ልሂቃን ስብዕና፣ የንቃት ደረጃና ለሕዝባቸው ባላቸው ቁርጠኝነት (መስዋዕትነት እስከመክፈል ድረስ) ደካማነት የተበሳጨ ኢትጵያዊ ወጣት ፅሁፍ፡፡ ከላይ ለመግቢያነት የተጠቀምኩበትን የፕ/ር እሸቱ ጮሌንማንበብ ይቀጥሉ…

መንግስቱ ንዋይ – የሞት ፍርድ ከተወሰነባቸው በኋላ የተናገሩት ንግግር

መንግስቱ ንዋይ : መጋቢት 19 ፣ 1953 ዓ.ም የሞት ፍርድ ከተወሰነባቸው በኋላ የተናገሩት ንግግር እናንት ዳኞች የበየናችሁብኝን የሞት ፍርድ ያለ ይግባኝ ተቀብያለሁ፡፡ ይግባኝ ብየ ጉዳየን የሚመለከትልኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ቢሆን ኖሮ ይግባኝ ማለት በፈለግሁ ነበር፡፡ ነገር ግን ይህ እንደማይሆን አውቃለውና በይግባኝማንበብ ይቀጥሉ…

ዝቋላ ሀገሩ የት ነው?

የዚህች ሀገር ባለቤቶች ሁላችንም ካልሆንን በቀር በተናጠል ማንም ባለ ግዛት ሊሆን አይችልም፡፡ ሉሲ አማራ ትሁን ኦሮሞ፣ አፋር ትሁን ሶማሌ፣ ጉሙዝ ትሆን ትግሬ፣ ወላይታ ትሁን ጋሞ የሚያውቅ የለም፡፡ በአኩስምና አካባቢው በተገኙ የድንጋይ ላይ ጽሑፎች ነገሥታቱ የሚገዙትን ሀገር ሕዝቦች ስም ይዘረዝራሉ፡፡ እጅግማንበብ ይቀጥሉ…

እየደመሰሱ መቅዳት

ለረዥም ዓመታት በአንድ ሬዲዮ ጣቢያ የሠራ ጋዜጠኛ ለአንድ ጥናት ወደ ጣቢያው ይሄዳል፡፡ ከ30 ዓመታት በፊት እርሱ ራሱ ያደረገው ቃለ መጠይቅ ነበር፡፡ ቃለ መጠይቁ የተደረገላት ሴት አሁን በሕይወት የለቺም፡፡ ለዚህ ነበር እርሷ የሰጠቺውን ቃል ፍለጋ ወደ ሬዲዮ ጣቢያው የሄደው፡፡ ያገኘው ግንማንበብ ይቀጥሉ…

አዳቦል

በምሥራቅ ጎጃም ገበሬዎች ባሕል የኑግ ክምር አዳቦል ይባላል፡፡ የኑግ ክምር ቀላል በመሆኑ ነገረ ቀላል የሆነውን ሰው አዳቦል ይሉታል፡፡ እነርሱ አዳቦል የሚሉት ነገረ ቀላል ሰው ሦስት ነገሮች የሌሉትን ነው፡፡ ወይ ሲናገር አዲስ መረጃ የማይሰጠውን፣ ወይም ዕውቀት የማያዳብረውን ወይም ደግሞ ለሁኔታው የማይመጥንማንበብ ይቀጥሉ…

ወጣቶች ፖለቲካ ውስጥ …

“ወጣቶች ፖለቲካ ውስጥ ተንጋግተው የገቡበት ሁኔታ ባብዛኛው በእኔና በሳል በሆኑ ሰዎች ግምት (ወይም በገባቸው ሰዎች ግምት) በአገራችን የሰፈነው ጭቆና አስከፊ ሆኖ መላወሻና መንቀሳቀሻ ጠፍቶአቸው ሳይሆን በረቀቀ ፕሮፓጋንዳ ግፊት መሆኑ ነው። ፕሮፓጋንዳ አዲስ ፍጡር አይደለም፡ ድሮም ነበረ። ዛሬ የፈረሰውን የሰለሞናውያን ስርወማንበብ ይቀጥሉ…