ዝቋላ ሀገሩ የት ነው?

የዚህች ሀገር ባለቤቶች ሁላችንም ካልሆንን በቀር በተናጠል ማንም ባለ ግዛት ሊሆን አይችልም፡፡ ሉሲ አማራ ትሁን ኦሮሞ፣ አፋር ትሁን ሶማሌ፣ ጉሙዝ ትሆን ትግሬ፣ ወላይታ ትሁን ጋሞ የሚያውቅ የለም፡፡ በአኩስምና አካባቢው በተገኙ የድንጋይ ላይ ጽሑፎች ነገሥታቱ የሚገዙትን ሀገር ሕዝቦች ስም ይዘረዝራሉ፡፡ እጅግማንበብ ይቀጥሉ…

እየደመሰሱ መቅዳት

ለረዥም ዓመታት በአንድ ሬዲዮ ጣቢያ የሠራ ጋዜጠኛ ለአንድ ጥናት ወደ ጣቢያው ይሄዳል፡፡ ከ30 ዓመታት በፊት እርሱ ራሱ ያደረገው ቃለ መጠይቅ ነበር፡፡ ቃለ መጠይቁ የተደረገላት ሴት አሁን በሕይወት የለቺም፡፡ ለዚህ ነበር እርሷ የሰጠቺውን ቃል ፍለጋ ወደ ሬዲዮ ጣቢያው የሄደው፡፡ ያገኘው ግንማንበብ ይቀጥሉ…

አዳቦል

በምሥራቅ ጎጃም ገበሬዎች ባሕል የኑግ ክምር አዳቦል ይባላል፡፡ የኑግ ክምር ቀላል በመሆኑ ነገረ ቀላል የሆነውን ሰው አዳቦል ይሉታል፡፡ እነርሱ አዳቦል የሚሉት ነገረ ቀላል ሰው ሦስት ነገሮች የሌሉትን ነው፡፡ ወይ ሲናገር አዲስ መረጃ የማይሰጠውን፣ ወይም ዕውቀት የማያዳብረውን ወይም ደግሞ ለሁኔታው የማይመጥንማንበብ ይቀጥሉ…

ወጣቶች ፖለቲካ ውስጥ …

“ወጣቶች ፖለቲካ ውስጥ ተንጋግተው የገቡበት ሁኔታ ባብዛኛው በእኔና በሳል በሆኑ ሰዎች ግምት (ወይም በገባቸው ሰዎች ግምት) በአገራችን የሰፈነው ጭቆና አስከፊ ሆኖ መላወሻና መንቀሳቀሻ ጠፍቶአቸው ሳይሆን በረቀቀ ፕሮፓጋንዳ ግፊት መሆኑ ነው። ፕሮፓጋንዳ አዲስ ፍጡር አይደለም፡ ድሮም ነበረ። ዛሬ የፈረሰውን የሰለሞናውያን ስርወማንበብ ይቀጥሉ…

ቲቸር ጥጋቡ

አበበ በሶ በላ ….ጫላ ጩቤ ጨበጠ …ቲቸር ጥጋቡ …… ›› የአስራ ሁለተኛ ክፍል ስፖርት አስተማሪያችን ጋሽ ጥጋቡ እንደዛን ቀን ተበሳጭቶ አይተነው አናውቅም ! ሁልጊዜ ሰኞ በመጀመሪያው ክፍለጊዜ ‹‹ስፖርት ›› ነበር የምንማረው ! ታዲያ ወንዶቹ ሁላችንም ደስተኞች ነበርን ! ሴቶቹ ግንማንበብ ይቀጥሉ…

ተቃርኖ

አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ጆርጅ ኦርዌል “1984” በተባለ ልብወለዱ ውስጥ የጠቀሰውን፣ double think( ሁለት ተቃራኒ ሃሳቦችን በተመሳሳይ ሰዐት እውነት ናቸው ብሎ መቀበል) የሚከተል ይመስለኛል። ተቃርኖ #1 ወጣት በድሉ እጩ ዘፋኝ ነው (እጩ ካድሬ ብቻ ነው ያለው፣ ያለው ማነው? ) በቴሌቭዥን ከሚታዮ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

የቴዎድሮስ “ራዕይ”

በጌትነት እንየው ፀሃፊነትና አዘጋጅነት የቀረበውን ‹‹የቴዎድሮስ ራዕይ›› ቲያትር ለመመልከት ትላንት ብሔራዊ ቲያትር ሄድኩ፡፡ ሞቶ በክብር የመኖር ተምሳሌት የሆኑት የአጤ ቴዎድሮስ ታሪክ የማይመስጠው ኢትዮጵያዊ ማን አለ! ቲያትር ቤቱ ቲያትሩ ከመጀመሩ አንድ ሰአት በፊት ሞልቷል፡፡ ቲያትሩ ዛሬ ዛሬ ከጌትነት እንየው ብቻ ልንጠብቀውማንበብ ይቀጥሉ…