የአቡበከር ሙሳ የኪነ-ጥበብ ስጦታ በጣም ይደንቃል። ራሱን በአንዱ የጥበብ ዘውግ ሳያጥር ሁሉንም ያዳርሳል። በአንድ ወቅት ዓሊ ቢራ ቃለ-ምልልስ ሲደረግለት “ፊሎሶፈር ነበር” ብሏል። አቡበከር ከጻፋቸው ዘመን አይሽሬ ድርሰቶች መካከል ለአብነት ያህል ጥቂቶቹን እንጥቀስላችሁ። ሐሚዶ መሐመድ ድሬ ዳዋ ካፈራቻቸው የአፍረን ቀሎ ቡድንማንበብ ይቀጥሉ…
አፍረን ቀሎ እና የአቡበከር ሙሳ ገድል
ዛሬ የኢንተርኔቱ ወሬ ስለ ዓሊ ቢራ ሆኗል። ዓሊ አልሞተም። ዛሬም በሙሉ ጤናው ነው ያለው። ነገር ግን ዓሊን ኮትኩቶ ያሳደገው የጥበብ መምህሩ ልክ የዛሬ አርባ ዓመት ሞቶ ነበር። በዚህ ጽሑፍ የዚያን የጥበብ ገበሬ ስራዎች እንቃኛለን። —— ዓሊ ቢራ በአማርኛ አንድ ዘፈንማንበብ ይቀጥሉ…
ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ
(ታሪካዊ ልቦለድ) To be honest with you ሲያትል በተደረገው የዲያስፖራ የግርኳስ ውድድር ወደ ሚደረበት ስቴዲየም የሄድኩት ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ጋር ሳልነካካ መፅሃፌን ሸጬ አገሬ ለመግባት ነበር፤ (ከመፅሃፍ ሻጭ የሚገኘው ገቢ አስር በመቶ ለእኔ ሲሆን ፤ ቀሪው ለቤት አከራየ ለጋሽ ጣሰውማንበብ ይቀጥሉ…
አዲሳበባ የማን ናት?
ወገን ይቅር በለኝ!! እርሱን የመረጥኩት ስለ ስነፅሁፍ ግድ የማይሰጣቸውን ፊስቡከኞች ትኩረት ለመሳብ ብየ ነው። ርእሱ ሲተረጎም may I have your attention ? እንደ ማለት ነው። ከታች ያለው ወግ ስለ አዲሳበባ አይደለም። ስለ አዲሱ የግጥም መፃፌ ነው። እስቲ በስምአብ ብየ ማካበድማንበብ ይቀጥሉ…
እትት በረደኝ
“ጅላዋት ሆይ፣ ጮማ ክፋት ከመጣ ሰላሳ እግዜር፣ ሰላሳ አላህ አይመልሰውም።” “….በዲሞክራሲ ስለማምን አይደለም። ምንድን ነው እሱ? ልግመኛ ቢሰበሰብ የአንዲት ጮጮ ክዳን አይከፍትም። ፍትህ ፍትህ ፍትህ የምትባለዋም የነብር ቂንጥር ናት። በሥዕል ይህቺ ፍትህ የሚሏት ሴትዮ ቆማ አይቼአታለሁ፤ ሚዛንና ሰይፍ ይዛ። ሰይፉማንበብ ይቀጥሉ…
‘ጉልባን’
“… ድል አውሪ በኦፊሻል ሙያው ‘ዳቦ ጋጋሪ’ ይባል አንጂ በድብቅ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይሆን በመላ ሀገሪቱ ትዝታ አንደርግራውንድ (ትን) የተባለ ድርጅት አባልና አነቃናቂ ነው። የዚህ ድርጅት ስራው ከጥንት ጀምሮ በሀገሪቷ የነበሩ የኪነት ስራዎችን በፓይሬት ሬድዮ ለከተማው ህዝብ ማሰማት ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…
የገነት በር – በዕውቀቱ ስዩም
የመጨረሻው የአድዋ ውሎ
እየቆየ ዝነኛ የሆነውና በኢትዮጵያም ታሪክ ውስጥ ምናልባት ከሁሉም የላቀው የአድዋ ጦርነት የተጀመረው በመጋቢት 1 ቀን 1896 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ከማለዳው ላይ ነበር። በዚህ ጦርነት የተሰለፉት ዋና ዋና ጀግኖች ራሱ ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ፣ ንግሥት ጣይቱ፣ ፊታውራሪ ገበየሁ፣ ንጉስ ተክለ ሀይማኖት፣ ራስ ወሌ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
የአራዊት ጥበቃ ታሪክ በኢትዮጵያ
በእንግሊዝ አገር የአራዊት፣ የአእዋፍና የአሳ መጠበቂያ ማህበር ግንቦት ፲፪ (12) ቀን ፲፰፻፺፫ (1893) ዓ/ ም መቇቇሙንና ኢትዮጵያም በዚህ ማህበር እንድትገባ በማለት ሙሴ ቤርድ ለምኒልክ ኣጫወታቸው። የደምቡንም ግልባጭ አነበበላቸው። ምኒልክ በሰሙት በአራዊት ጥበቃው ደንብ ተደሰቱ። ይህንንም ሁኔታ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግስት ባለሙሉማንበብ ይቀጥሉ…
ተአምረ መኪና
(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ ) ወደ ረከቦት ጎዳና የሚወስደኝን አውቶብስ እየጠበቅሁ ነው። አውቶብሱ ከመድረሱ በፊት ከ’ፋኖቼ አንዱ በዚህ ካለፈ ሊፍት ይሰጠኛል ብየ ተስፋ አረግሁ። ፌርማታው፣ በጎዳና አዳሪዎች ሽንት ጨቅይቷል። እና የቆምኩበት ቦታ ለfan ሳይሆን ለጉንfan የተጋለጠ መሆኑ ገባኝ። ዙርያ ገባውን ስመለከት፣ማንበብ ይቀጥሉ…