ሰናይት እባላለሁይ ትውልዴ እዚሁ ሸዋ አንድ የገጠር ቀበሌ ውስጥ ነው። እትዬ ቤት በቤት ሰራተይነት ከተቀጠርኩ 5 አመት አልፎያል ነገር ግን አንድም ቀን ቤተሰቦቼየን እንድጠይቅም ከግቢ እንድወጣም ተፈቅዶልይ አያውቅም። የመጀመሪያ ቀን አንድ ደላላ ወደ እትዬ ቤት ሲያመጣይ ወደ ውጪም ወደ ሹፌሩምማንበብ ይቀጥሉ…
“የቡዳ ፖለቲካ”
ሁሉም ችግር ያወራል። ሁሉም ወቃሽ ነው። ሁሉም ተጠቅቻለሁ ባይ – ሁሉም በደል ቆጣሪ ነው። እነከሌ ይራገማሉ። እነከሌም ያሳቅላሉ። ሁሉም ነገድ የተገፊነት ተረክ አለው። ሁሉም ጠላት እና ጨቋኝ አለው፤ ሁሉም በጋራ ይከሳል.. ሁሉም በጅምላ ይከሰሳል፤ ‘ጸረ ሰላም፣ ጨቋኝ፣ ሴረኛ፣ ለውጥ አደናቃፊ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ጥሪት – ጥረት – ጥምረት
ቤተሰብ ውስጥ ምስቅልቅል የሚፈጠረው ወላጆች በተፈጥሮ ሞት ኑረትን ሲሰናበቱ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ልጆች በእናት አባት ሕላዌ ወቅት ያልታያቸው የሃብት ክፍፍል ትዝ የሚላቸው ያን ጊዜ በመሆኑ ነው። ብዙ ጊዜ የሃብት ቅርምት ቤተሰብን ባላንጣ ያደርጋል። ከአንድ አብራክ ተከፍለው ከአንድ ማሕጸን በቅለው ክፉማንበብ ይቀጥሉ…
‘እኛ’
በዛሬ ብልጣብልጥ ዘመን ከሌሎች ተውላጠ ስሞች ያልሆነ የወል ፍቺ ተቀብቶ በየቦታው ብቅ የሚል የሰዋሰው ክፍል ነው። ‘እኛ’ የተባለው ማነው? ‘እኛ’ በእኔ ግምት ሁለት ዝርያዎች አሉት። የመጀመርያው ዝርያ አዲሱ ራሳችን የፈጠርነው ‘እኛ’ ነው። ጥቂቶች ያበላሹ፣ አበላሺ (ብልጥ የሆኑት)፤ የአበላሺ ተከታይ (ነፋፋማንበብ ይቀጥሉ…
ጥቂት ሀሳቦች
አንዳንድ ሰዎች ‘ የብሄር ፖለቲካ በህግ ይታገድልን ሲሉ’ እሰማለሁ፤ የብሄር ፖለቲካ አይጥመኝም፤ባገራችን ወትሮ የሚታየው መከራ ምንጮች አንዱ ያልተገራ የብሄር ፖለቲካ እንደሆነም አምናለሁ፤ ያም ሆኖ ዜጎች በቁዋንቁዋና በዘመድ የመደራጀታቸውን መብት መግፈፍ ሰላምና ደስታ ያመጣል ብየ አላስብም፤ብጤውን መርጦ መቡዋደን የሰው ባህርይ ነው፤ማንበብ ይቀጥሉ…
የብሄር ፖለቲካ
አማራ የለም የሚለው ክርክር የሚያሳቅ ነገር አለው። ሌላውን ማንነት ተፈጥሯዊ የማድረግ የዋህ ተግባር ነው። የትኛውም ሕብረት ሰው ሰራሽ ነው። እንኳን አንድ ብሔር ሀገር እራሱ ከተለያዩ ምናልባቶች ውስጥ በአንዱ ምናልባት የተገነባ አንድ አጋጣሚያዊ ማንነት ነው። አዎ አማራ የሚባል ማንነት የለም። በዛውማንበብ ይቀጥሉ…
ትንሣኤ
አምላክ፦ የአዳም ዘር ይድን ዘንድ፣ ግድ ቢለው ፍቅሩ፤ ሰው ሆኖ ወረደ፣ ከሰማያት ክብሩ። -> አይሁድ፦ የእርሱ ፍቅር ሳይሆን፣ ክብራቸው ገዷቸው፤ እውነቱ… ተግሣጹ… ስላሳበዳቸው፤ ለክፉ ሥራቸው፣ ነፃነት ፈልገው፤ እጅና እግሮቹን፣ በችንካር ሰንገው፤ “በክፉ ዓለማቸው፣ ደጉን እንዳያዩት፤ ዝቅ ብሎ ቢመጣ፣ ከፍ አ’ርገውማንበብ ይቀጥሉ…
አያና ነጋ (የእስክንድር ነጋ ወንድም አይደለም ☺)
ሰው ራሱን የተፈጥሮ ማእከል አድርጎ ይመለከታል፤ለተንኮል። ያልተመቸውን እየቀጠፈ፣ የተመቸውን እያገዘፈ ለመኖር። ለሰው ሲባል፣በሌሎች ፍጡራን የሚደረገው ብዙ ነው። ይሄን የመሰለው በዓል አንዱ መስኮት ነው። ዓመት በዓል ብዙ እንስሳት የሚገደሉበት ሰዋዊ ስነስርዓት ነው። ሰው ግን እንስሳትን ዝም ብሎ አይገልም። መጀመሪያ ህይወት እንጂማንበብ ይቀጥሉ…
የገደለ አባትሽ የሞተው ባልሽ (ክፍል ስድስት)
“በቃ ሂድና ትንሽ ጊዜ ስጭኝ ምናምን እስኪወጣልኝ አንጎዳጉጂኝ ምናምን በላታ?” ያለግጣል። አልሳቅኩለትም። ብቻውን ይገለፍጣል። ተነስቼ ወደቤቷ በሩጫ ረገጥኩ። 199″አንተ የምር አደረግከው እንዴ?” የአብርሽ ድምፅ ከጀርባዬ አጀበኝ። በሩን ከፍቼ ስገባ ደርቄ ቀረሁ።.. የሄድኩት ምን ልላት ነበር? ለምንድነው የምናቆመው ልላት? አይደለም። እኔማንበብ ይቀጥሉ…
የገደለ አባትሽ የሞተው ባልሽ (ክፍል አምስት)
በነገራችን ጎን እኔ ከነአካቴው ሲጋራ አጭሼ አላውቅም። አንድ አይናለም የምትባል የእማዬ ጓደኛ ናት ጭስና አክሱሜን አቋልፋው የሞተችው። ይኸው ከዚያ ወዲህ የምታጨስ ሴት፣ የሲጋራዋ ጭስ ሽታ፣ ጥቁር ዳንቴላም ስቶኪንግ፣ ወንድነት (ቀበቶ) ፣…….. ማላብ…… በነፍስም በስጋ ተዛምደውብኛል። ምድረ አዳም ያለጭስ አክሱሙ አይሰራምማንበብ ይቀጥሉ…