‘እኛ’

በዛሬ ብልጣብልጥ ዘመን ከሌሎች ተውላጠ ስሞች ያልሆነ የወል ፍቺ ተቀብቶ በየቦታው ብቅ የሚል የሰዋሰው ክፍል ነው። ‘እኛ’ የተባለው ማነው? ‘እኛ’ በእኔ ግምት ሁለት ዝርያዎች አሉት። የመጀመርያው ዝርያ አዲሱ ራሳችን የፈጠርነው ‘እኛ’ ነው። ጥቂቶች ያበላሹ፣ አበላሺ (ብልጥ የሆኑት)፤ የአበላሺ ተከታይ (ነፋፋማንበብ ይቀጥሉ…

ጥቂት ሀሳቦች

አንዳንድ ሰዎች ‘ የብሄር ፖለቲካ በህግ ይታገድልን ሲሉ’ እሰማለሁ፤ የብሄር ፖለቲካ አይጥመኝም፤ባገራችን ወትሮ የሚታየው መከራ ምንጮች አንዱ ያልተገራ የብሄር ፖለቲካ እንደሆነም አምናለሁ፤ ያም ሆኖ ዜጎች በቁዋንቁዋና በዘመድ የመደራጀታቸውን መብት መግፈፍ ሰላምና ደስታ ያመጣል ብየ አላስብም፤ብጤውን መርጦ መቡዋደን የሰው ባህርይ ነው፤ማንበብ ይቀጥሉ…

የብሄር ፖለቲካ

አማራ የለም የሚለው ክርክር የሚያሳቅ ነገር አለው። ሌላውን ማንነት ተፈጥሯዊ የማድረግ የዋህ ተግባር ነው። የትኛውም ሕብረት ሰው ሰራሽ ነው። እንኳን አንድ ብሔር ሀገር እራሱ ከተለያዩ ምናልባቶች ውስጥ በአንዱ ምናልባት የተገነባ አንድ አጋጣሚያዊ ማንነት ነው። አዎ አማራ የሚባል ማንነት የለም። በዛውማንበብ ይቀጥሉ…

ትንሣኤ

አምላክ፦ የአዳም ዘር ይድን ዘንድ፣ ግድ ቢለው ፍቅሩ፤ ሰው ሆኖ ወረደ፣ ከሰማያት ክብሩ። -> አይሁድ፦ የእርሱ ፍቅር ሳይሆን፣ ክብራቸው ገዷቸው፤ እውነቱ… ተግሣጹ… ስላሳበዳቸው፤ ለክፉ ሥራቸው፣ ነፃነት ፈልገው፤ እጅና እግሮቹን፣ በችንካር ሰንገው፤ “በክፉ ዓለማቸው፣ ደጉን እንዳያዩት፤ ዝቅ ብሎ ቢመጣ፣ ከፍ አ’ርገውማንበብ ይቀጥሉ…

አያና ነጋ (የእስክንድር ነጋ ወንድም አይደለም ☺) 

ሰው ራሱን የተፈጥሮ ማእከል አድርጎ ይመለከታል፤ለተንኮል። ያልተመቸውን እየቀጠፈ፣ የተመቸውን እያገዘፈ ለመኖር። ለሰው ሲባል፣በሌሎች ፍጡራን የሚደረገው ብዙ ነው። ይሄን የመሰለው በዓል አንዱ መስኮት ነው። ዓመት በዓል ብዙ እንስሳት የሚገደሉበት ሰዋዊ ስነስርዓት ነው። ሰው ግን እንስሳትን ዝም ብሎ አይገልም። መጀመሪያ ህይወት እንጂማንበብ ይቀጥሉ…

የገደለ አባትሽ የሞተው ባልሽ (ክፍል ስድስት)

“በቃ ሂድና ትንሽ ጊዜ ስጭኝ ምናምን እስኪወጣልኝ አንጎዳጉጂኝ ምናምን በላታ?” ያለግጣል። አልሳቅኩለትም። ብቻውን ይገለፍጣል። ተነስቼ ወደቤቷ በሩጫ ረገጥኩ። 199″አንተ የምር አደረግከው እንዴ?” የአብርሽ ድምፅ ከጀርባዬ አጀበኝ። በሩን ከፍቼ ስገባ ደርቄ ቀረሁ።.. የሄድኩት ምን ልላት ነበር? ለምንድነው የምናቆመው ልላት? አይደለም። እኔማንበብ ይቀጥሉ…

የገደለ አባትሽ የሞተው ባልሽ (ክፍል አምስት)

በነገራችን ጎን እኔ ከነአካቴው ሲጋራ አጭሼ አላውቅም። አንድ አይናለም የምትባል የእማዬ ጓደኛ ናት ጭስና አክሱሜን አቋልፋው የሞተችው። ይኸው ከዚያ ወዲህ የምታጨስ ሴት፣ የሲጋራዋ ጭስ ሽታ፣ ጥቁር ዳንቴላም ስቶኪንግ፣ ወንድነት (ቀበቶ) ፣…….. ማላብ…… በነፍስም በስጋ ተዛምደውብኛል። ምድረ አዳም ያለጭስ አክሱሙ አይሰራምማንበብ ይቀጥሉ…

ማን ይቀስቅሰን?

“አጥር መስራት የውሻ ተግባር ነው” ~ የገዳ ስርዓት — እንደ ማሕበረሰብ አንቀላፍተናል… ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ነን… ለሞት የቀረበ እንቅልፍ… ችግሩ ማንቀላፋታችንን አናውቅም… ማንቀላፋታችንን ስላላወቅን የተኛንበትንም አናውቅም… ማንቀላፋታችን ደግሞ በሌባ አስደፍሮናል… ችግሩ መሰረቃችንን አናውቅም… ወይም ግድ የለንም… የተዘረፍነው ግን አማናዊነት ነው…ማንበብ ይቀጥሉ…

የገደለ አባትሽ የሞተው ባልሽ (ክፍል አራት)

“ጎዳኧው? ጥርስ ነው ያወለቅከው?….. እንደው ምን ተሻለኝ ይሁን?” በሩን የከፈተችልኝ እማዬ ናት። “እማዬ ደግሞ ትንሽ ጫፍ ካገኘሽ መምዘዝ ነውኣ?…. እኔ ከማንም አልተጣላሁም።” “አዪዪ…. ተዋ! ከሰው ካልተጣላህ በቀር በምንም ምክንያት አሚ እንዲህ እሳት አትለብስም?” ወድያው ድምፅዋን ሾካካ አድርጋ “ምንድነው ነገሩ? ፍቅርማንበብ ይቀጥሉ…

የዘውግ ፖለቲካ እንደ ሀገር?

ወደ 25 ሀገሮች ፌደራሊዝምን ይከተላሉ ይላል አሰፋ ፍስሃ ስለ ፌደራሊዝም በፃፈው መፅሐፍ። ያዋጣቸውን አዋጥቷቸው ይሆናል። የኛ ግን የቆመበት መሰረት በራሱ «ፀብ ለሚሹ የሜዳ ጠረጋ» ስለሆነ አልተሳካም ብንል አያኳርፍም። የዘውግ ፖለቲካ አያዋጣም ሲባል እንዲሁ ሳስበው ደስ አይለኝም ከሚል የሚሻገር ሰበብ አለው።ማንበብ ይቀጥሉ…