የአጎቴ አነቃቂ ንግግሮች እና የእኔ መፍዘዝ!

እንደማንኛውም ዕድሜው ለማትሪክ የደረሰ ኢትዮጵያዊ ወጣት፣ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት መጥቶልኝ፣ ዩኒቨርሲቲ የመግባትና ተመርቆ የመውጣት ዕድል ገጥሞኛል። በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ አጎቴ ብዙ ምክርና ትንሽ የኪስ ገንዘብ በመላክ እያማረረ አስተምሮኛል። (አጎቴ ግን ለሰዎች ሲናገር “እያዝናናሁ አስተማርኩት” ነው የሚለው) የሚልክልኝ ብር በጣም ከማነሷ የተነሳ፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ካለመድረስ መድረስ!

አያልቅ የብሶት ገጽ ወዴትም ብንገልጠው፣ ሐዘን መጻፍ ነው ወይ ለኛ የተሰጠው ? አያልቅ የቀን መንገድ -ብንሄደው ብንሄደው፣ ፈቀቅ አይል ጋራው- ብንወጣ ብንወርደው፤ ረቂቅ ግዝፈቱ አይፈርስም ብ’ንደው፣ በ’ሳት ሰረገላ ሰማዩን አንቀደው! ምን ቢጠቁር ቆዳው -ምን ቢነጣ ፊቱ፣ ምን ቢሞላ ጓዳው- ቢራቆትማንበብ ይቀጥሉ…

አንዳንዱ መፅሐፍ …

ልድገመውና …ከአንድ ክፍለዘመን በፊት በፈረንጆቹ 1936 አንዲት ማርጋሬት ሜሸል የተባለች አሜሪካዊት ጋዜጠኛ እግሯን ወለም ብሏት አልጋ ላይ ዋለች …ታዲያ ስብራቷን እያዳመጠች ከማለቃቀስ ይልቅ በደጉ ጊዜ አእምሮዋ ውስጥ የተጠራቀመውን የአገሯን የእርስ በርስ ጦርነት ታሪክ መፃፍ ጀመረች … እንዲሁ በደረቁ ሳይሆን እንደኛውማንበብ ይቀጥሉ…

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው በአንጋፋው ሱዳናዊ ዘፋኝ መሃመድ ዋርዲ ዘፈን ከመላው ህዝብ ጋር ጨፈሩ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ…የትግል አጋራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊትኢታማዦር ሹም ሳእረ መኮነን አስከሬን በእንባ ተሸኘ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ …እነኦነግና ግንቦት ሰባት አገርማንበብ ይቀጥሉ…

እምየ ካስትሮ (ካስትሮ ነጭ ሰው!)

ካስትሮ ተወልዶ ባይልክ ወታደር የአልሸባብ ነበሩ ድሬና ሃረር!! ‹‹ከሚኒሊክ ጥቁር ሰው›› እኩል የምትወደውና የምታከብረው ሰው ጥራ ብትሉኝ የኩባው ፊደል ካስትሮ ማለቴ አይቀርም! ‹‹ካስትሮ ነጭ ሰው›› እኔ ኢትዮጲያ ላይ ያንን የማድረግ ስልጣን ቢኖረኝ ኖሮ … እምየ ሚኒሊክ በፈረስ በክብር በቆሙበት አደባባይማንበብ ይቀጥሉ…

ደህና ብር ስንት ነው?

ይሄ የምሰራበት ድርጅት የሆነ ችግር አለበት ….ከምር!! ፀዳ ፀዳ ያሉ ስልጠናዎችና ስብሰባዎች ሲኖሩ እኔን አይልከኝም …( ፀዳ ያለ ስብሰባ ማለት አጀንዳው ምንም ይሁን ጥሩ የውሎ አበል የሚከፍል ማለት ነው) የዛሬ ወር የአየር ብክልት ምናምን የሚሉ ነጮች መጥተው ካሳንችስ አካባቢ ወደሚገኝማንበብ ይቀጥሉ…

እኔኮ አንጀቴን የሚበላኝ….

አሜሪካ ውስጥ በየቀኑ የማይደረግ አይነት ሰልፍ የለም! በዚህ ሁለት ሳምንት እንኳን ሁለት ሰልፍ አይቻለሁ። ኢራቃዊያን የአሜሪካን የአየር ድብደባ ተቃውመው የወጡትን ሰልፍ በመንገዴ አየሁ …የበርማን መፈንቅለመንግስት አለም ቸል ብሎታል የሚሉ በርማዊያንም ባለፈው ቅዳሜ ተሰልፈው የሆነ ዩኒቨርስቲ በር ላይ ሲጮሁ አየሁ! እዛማንበብ ይቀጥሉ…

ካገባች በኋላ (ክፍል ሁለት)

የሰርግ ሰታቴው ታጥቦ ተመልሶ የድግሱ ድንኳን በተካዩ ፈርሶ ቅልቅል ድብልቅ …ምላሽ ቅላሽ ጣጣ በደነዘዝኩበት አይኔ ስር ሲወጣ ሰርጉ አለቀ ሲባል የኔ ቀን ጀመረ ቢገፉት የማይወድቅ የመገፋት አለት ፊቴ ተገተረ ! ለኔ ግን አሁንም …. የበረዶ ግግር የመሰለ ቬሎ ከነቅዝቃዜው ልቤማንበብ ይቀጥሉ…

ካ ገ ባ ች በ ኋ ላ …1 

‹‹ሌላ ወንድ አቀፋት›› የሚል መርዶ ሸሽት ሌላ ሴት እያቀፍኩ በያንዳንዷ ምሸት “እሷ ናት” እላለሁ! (የኔ እብደት ሲገርመኝ ይባስ የሴቶቹ) ፍቅር የሰለቻቸው ፍቅር የሰለቹ እሷ ናችሁ ስላልኩ ‹‹እሷ ነን›› እያሉ እኔ እንዳነሳቸው ራሳቸውን ጣሉ ! በሰም ገላቸው ውስጥ ወርቅ እሷን እያየሁማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹አፍሪካዊነት በጎነት››

እዚህ ኮንዶሞኒየማችን አራተኛ ፎቅ ላይ አንዲት ቆንጆ ልጅ አለች….ቁንጅናን ሳይሰስት የሰጣት እሷም ሳትሰስት ውበቷንና ሽቶዋን ለብሎኩ ነዋሪዎች በቸርነት የምታሳይ ቆንጆ ! እውነቴን ነው …አንዴ ስታልፍ ከአንደኛ ፎቅ እስከአራተኛ ፎቅ ደረጃው ሁሉ የሷን ውድ ሽቶ ይታጠንና ባለአራት ፎቅ ገነት ይመስላል ….በአካልማንበብ ይቀጥሉ…