ሰንኖር ማንም ሰንሞት ምንም!

በየቀኑ በሚባል ሁኔታ በታላላቅ አለማቀፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት ፣ዩኒቨርስቲዎችና የትምህርት ኢኒስቲቲዩሽኖች ከመላው ዓለም የሚጋበዙ የሳይንስ ፣የሃይማኖት ፣ የኪነጥበብ ሰዎች የሚጋበዙባቸው ቁጥር ሰፍር የሌላቸው ሲንፖዚየሞች ዎርክሾፖች ይካሄዳሉ ! ዓለም በሙሉ እንዴት የተሻለ ዓለም እንፍጠር የሚል ሃሳብ በእያንዳንዱ ደይቃ ያወርዳል ያወጣል! ታዲያማንበብ ይቀጥሉ…

የአገር ፍቅር በቪያግራ !?

ምን ሰለቸኝ ? ፉከራ! ታዝባችኋል ግን ? በቃ ወጣቱ ሁሉ በየመድረኩ ነጭ ልብሱን ለብሶና አናቱ ላይ ባንዲራ አስሮ እየተንዘረዘረና ዱላውን እየወዘወዘ ዘራፍ ማለት ሆነኮ ስራው ! ጭንቅላት ባንዲራ ስለታሰረበት አይለወጥም! ባንዲራም አናት ላይ ሰለታሰረ ከፍ አይልም! ጭንቅላት በትምህርት እና ዊዝደምማንበብ ይቀጥሉ…

አንድነትን ከ “ቦ ም ብ” እንማር!!

እስቲ አንድ ጊዜ ከታች ያለውን ምስል በትኩረት ተመልከቱት ጓዶች ! ቦንብ ነው! ቦንብ ምንድን ነው? ዊክፒዲያ ቦንብ? << በቅጽበት በውስጡ በሚፈጠር ኢነርጅ በዙሪያው ባለው አካባቢ ላይ ጭስ፣ ጨረር፣ ከፍተኛ ሙቀት፣ ተቀጣጣይ ነገር ወይም ተፈነጣጣሪ ጠጣር ነገሮች በመርጭት ውድመት የሚያስከትል የጦርማንበብ ይቀጥሉ…

እግዜርን እሰሩት !!

ከስሩ ታድሞ ትውልድ ይማከራል ‹‹እናምፅ ›› እያለ ቁረጡት ያን ዝግባ ምናባቱ ቆርጦት ለህዝብ ጥላ ጣለ!? ወንበር ሊገረስስ ላገር ጣይ ሊያወጣ ጥላው ስር ተቀምጦ ህዝብ ከመከረ ዝግባ አሸባሪ ነው በግንደ ልቦናው ሳጥናኤል ያደረ ! እሰሩት !! ይጨፍጨፍ ባህር ዛፍ ምን ቅብጥማንበብ ይቀጥሉ…

ባዩ ቀብሩም ገሰሲ አለቁም!

‹‹ አብርሃም ›› ‹‹አቤት አባባ ›› አልኳቸው አከራየ ሻለቃ በላቸው ነበሩ በር ላይ ቁመው የጠሩኝ ‹‹ እየውልህ . . . ይሄ የሸምሱ ሱቅ ጋር መታጠፊያው ታውቀው የለም ? ›› አሉኝ በከዘራቸው ወደሸምሱ ሱቅ አየጠቆሙ ‹‹አዎ ወደ ኢንተርኔት ቤቱ መታጠፊያ አይደልማንበብ ይቀጥሉ…

“አንቱ አጤ ሚኒሊክ ምን ያሉት ሰው ነዎት ?… “

የዛሬ አመት በዚህ ወቅት ነው …..አዳራሹ ካፍ እስከገደፉ ግጥም ብሎ በተሰብሳቢወች ተሞልቷል ! የኢሃዴግ ወጣቶች ሊግ ..የሴቶች ሊግ …ጥቃቅንና አነስተኛ ተወካዮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪ የቀረ የለም ! ለዩኒቨርስቲ ተማሪወች ከሚሰጠው ስልጠና ጎን ለጎን የአገሪቱን ‹‹ነባራዊ ሁኔታ›› ለነዋሪውም ለማስገንዘብ የተዘጋጀ የሶስትማንበብ ይቀጥሉ…

እኔ አንችን ስጠላሽ!

(ከገብረክርስቶስ ደስታ ‹እኔ አንችን ስወድሽ› ግጥም ሙሉ አፃፃፉ ተወስዶ መልእክቱ የተቀየረ ) ሁለት አስርት አመት ብዙ ሺህ ዘመናት እልፍ አመት መሰለኝ ፍቅሬ አንችን ስጠላሽ ቀኑ ረዘመብኝ! ደመኛ አይኖችሽን በጥላቻ እያየሁ ምየ ተገዝቸ ውዴ እጠላሻለሁ !! እኔ አንችን ስጠላሽ …. እንዳባቴማንበብ ይቀጥሉ…

ቀሳፊ ምርቃት

ሰማሁ ምርቃትሽን …. ከእናት አንጀትሽ ቁልቁል ሲዥጎደጎድ ታየኝ ምድረ መልዓክ … ብራና ዘርግቶ ቃልሽን ሊከትብ ትከሻሽ ላይ ሲያረግድ በረካሁንልኝ …ከፍ ያርግህ በሰው ፊት … እድሜ ጥምቡን ይጣል ይቅና ማቱሳላ እርጅና እጁ ይዛል አካላትህ ይስላ ዝም ! እግርህን እንቅፋት ጎንህን ጋሬጣማንበብ ይቀጥሉ…

የመጀመሪያዋ ግብዣ

ምድርም ሰማይም ባዶ እንደነበሩ ነው ድሮ ! …እና ባዶው ምድር ላይ …እግዚአብሔር ሳር ነሽ ቅጠል ነሽ ውሃ ነሽ ፀሃይ ነሽ እንደጉድ ፈጠረው …. በግ ነሽ ዶሮ ነሽ በሬ ነሽ ዳይኖሰር ነሽ …..ፈጠረ ፈጠረና ከዳር እስከዳር አየት አድርጎ ሲያበቃ ‹‹ፓ መልካምማንበብ ይቀጥሉ…

ለቅምሻ የተቀነጨበ

…..ብዙው ኢትዮጲያዊ የራሱን ነፍስ ኑሯት አያውቅም … ከልጅነት እስከእውቀት ለሌሎች ይኖራል ! ወዶ ሳይሆን ተገዶ !! ሙሉ ደሞዙን ደስ ብሎት ተጠቅሞበት የሚያውቅ ማነው ? …. ለዛ ነው ኢትዮጲያ ውስጥ ኑሮ ‹‹መቀማት ›› የሆነው ……የምትረዳውን ሰው ወደድከውም አልወደድከውም መርዳት ግዴታህም ይሁንማንበብ ይቀጥሉ…