በአልጋው ትክክል (ክፍል 17)

አንዳንዴ ‹‹የሁሉ ነገር ፈራጅ›› እየተባለ የሚንቆለጳጰሰው ((ጊዜ )) የሚሉት ጉድ ራሱ ….እልም ያለ ውሸት አሳባቂ ይሆናል ›› !! ….አዎ ቀን አቃጣሪ ይሆናል … ቀን አሳብቆ እና አሳቅሎ እዚህ ግባ የሚባል ስራ ያልሰሩ ሰዎችን በህዝብ ፊት እንደተራራ ሲያገዝፋቸው አይቻለሁና ይሄን አልኩማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 16)

‹‹ ኢያሱ እቤት እንደተቀመጠ ወጣሁና ….እንጀራ ገዝቸ ተመለስኩ …በቅቤ እብድ ያለ ፍርፍር ሰራሁና … (ኢያሱ ፍርፍር እንደሚወድ የሆነ ጊዜ ሲናገር ሰምቸ ነበር) አቀራረብኩ … ቡና አፈላሁ(አላሳዝንህም አብርሽ…. ኢያሱ እንዳይሄድብኝ መንከባከቤኮ ነው በቃ ሽር ጉድ አልኩ ) … በየመሃሉ ኢያሱ ያወራኛልማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 15)

ዝም ያለ ነበር ህይዎቴ ….ዝምታ ሰላም እንዳልሆነ ያወኩት አሁን ነው …አንዳንዴ ዝም ያለና ፀብም ፍቅርም የለሌበት ህይዎት ስጋትም ተስፋም የሌለበት ኑሮ እንደኩሬ ውሃ መሆኑም የተገለጠልኝ ሰሞኑን በልእልት ምክንያት በተፈጠረው ትርምስ ነው ! ላለፉት አምስት አመታት ተመልሸ የኖርኩትን ህይዎቴን ሳስበው ማንምማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 14)

አምሽተን ከሬስቶራንቱ ልንወጣ አስተናጋጁን ጠርቸ ልከፍል ስል እህቴ ‹‹ተከፍሏል ዛሬ እኔ ነኝ ጋባዣችሁ ›› አለችኝ …..(ኧረ ሲስቱካ ….ምን ታያት ዛሬ ) ከሬስቶራንቱ በቀኝ እህቴ …በግራ ልእልት አጅበውኝ ስወጣ ምድረ ወንድ አይኑን እህቴና ልእልት ላይ እየተከለ ይነቅላል … በነገራችን ላይ የልእልትማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 13)

ሙሉ ለሙሉ ድኘ ስራ ከጀመርኩ ሁለት ሳምንት አለፈኝ …. ከመትረፌ የተረዳሁት ሞት የትም እንዳለ ሲሆን … የትም ከሚገኝ ሞት የተረዳሁት….እንዴትም ሊወስደን አልያም እንዴትም ሊስተን እንደሚችል ነው…..እንዴትም መሳት ደግሞ እንዴትም ከመኖር ይልቅ ለሆነ ነገር መኖር እንዳለብን ያነቃናል … ከሞት መትረፍ ልክማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 12)

እንደዛ በብስጭት ተክኘ ወደአልጋው ስንደረደር ወንዴ ከመገረሙ በስተቀር ትንሽ እንኳን አልደነገጠም …እንደውም …ኮራ ብሎ ‹‹ልእልት እባክሽ ልተኛበት ብርድ ልብሱን አቀብይኝ ›› አለኝ (ይታይህ …ሊ የለ ምን የለ ….ልእልት….ፍቅር ሲራቆት መጀመሪያ አውልቆ የሚጥለው በፍቅር የተቆላመጠ የስምህን ካባ ነው …ልእልት አለኝ እንደጎረቤትማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል 11)

ከመኪና አደጋው ለትንሽ ተረፍን ! ከባድ መኪናው ፊት ለፊታችን ተምዘግዝጎ ሲመጣና እኔ ጩኸቴን ስለቀው ወንዴ ባለ በሌለ ሃይሉ ፍሬኑን ረገጠው … ወደፊት ተወርውሬ ስመለስ ከመኪናው ውጥቸ የተመለስኩ ነበር መሰለኝ ! መኪናችን እየተንሸራተተች ሂዳ ቀድሞን ፍሬን የያዘው ከባድ መኪና አፍንጫ ስርማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል አስር)

‹‹እንክብካቤ ሁሉ አክብሮት አይደለም ›› አለች ልእልት … ‹‹ይሄውልህ እንግዲህ አማርኛ ፊልም ላይ ድራማ ምናምን …ወይ ጸጉር ቤት ስቀመጥ የታጠበ ፀጉሬ እስኪደርቅ በአተት ኮተት ታሪካቸው የሚያደርቁኝ የፋሽን መፅሄቶች ….(በኋላ ነው አድርቅ መሆናቸው የገባኝ በፊትማ እንደውዳሴ ማሪያም ነበር የምደግማቸው ) እነዚህማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል ዘጠኝ)

ትላንት 10 ፡00 ሰዓት አካባቢ ከሆስፒታል ወጣሁ …. ልክ በጓደኞቸ በእናቴና በእህቶቸ መሃል ሁኘ …ከሆስፒታል ሳይሆን የሆነ ትልቅ ጀብዱ ሰርቸ ከዘመቻ የምመለስ ነበር የምመስለው … ልክ ሆስፒታሉ ኮሪደር ላይ ስደርስ ሁለት ነርሶች ነጭ ጨርቅ ጣል የተደረገበት አስከሬን በተሸከርካሪ አልጋ እየገፉማንበብ ይቀጥሉ…

በአልጋው ትክክል (ክፍል ስምንት )

የኔ ነገር …ምንድናት ቀበሮ ትሁን ጥንቸል(ለካ ጢንቸል ስጋ አትበላም) ብቻ የሆነች <ጅል> እንስሳ ናት አሉ…. ከዝሆን ኋላ ኋላ እየተከተለች ሙሉ ቀን ዋለች እንደሚባለው ሆነ ….ምንትሱ ሲወዛወዝ ይወድቃል ብላኮ ነው ….እኔም እንደዛች እንስሳ ነው የሆንኩት ….የልእልትን ትረካ ልቤ ተንጠልጥሎ እየሰማሁ ካሁንማንበብ ይቀጥሉ…