እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር። ስለምወዳት አይደለም !!!…. በቁሟ ልበልጣት …. ላሸንፋት ነበር ትግሌ ….. ሞቷማ ኪሳራዬ ነው። የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች …….. ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ …. የተንጨባረረው ፀጉሯ ….የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ … የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ። “ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴትማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሁለት)
“ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?” “ደሞ ጀመረሽ …. ተይ ኤዱ እረፊ…. ” “ንገረኝ… ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! … ንገረኝ!!” እጮሃለሁ … በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ …. ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ … “አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!” ይለኛል። ከሚስቱ ንፁህ ልብ እናማንበብ ይቀጥሉ…
ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፪)
`ደግሞም፥ቆይታችን፥ከሁለት፡ሣምንት፡በላይ፡የማያልፍ፡ከመሆኑም፡በላይ፤ለ፡እኔ፡እና፡አንቺ፡ባይተዋር፡ሊሆንብን፡የማይችል፡የኣውሮጳ፡ሐገር፡ስለሆነ፥ካልተመቸን፥ብድግ፡ብለን፡ጥለን፡
መመለስ፡ነዋ~ምን፡ችግር፡አለ`።`ኒንየትዬ`፤ነገሬ፡ሲጥማት፡ሁሌም፡እንደምታደገው፥ጠጋ፡ብላ፥ከንፈሬን፡በሥሱ፡ሳመችኝ።የሥዊስ፡አየር፡በረራውም፡ቀጠለ።ማንበብ ይቀጥሉ…
ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፩)
ሥሙ፥ከቤቱ፡የወጣ፡ሰው፥የሕይወቱ፡አግጣጫ፡የሚያመራበትን፡በኩል፥እርሱ፡እራሱ፡ባለቤቱ፡እንኵን፥ሙሉ፡ለሙሉ፡ያውቀዋል፡ለማለት፡አያስደፍርም።
`ዝና`፡እና፡`ተዐዋቂነት`፥በምንም፡ዓይነት፥ሰበብ፡እና፡አስባብ፡ረገድ፡ቢመጡም፥የሚደርሱበት፡ደረጃ፡ከደረሱ፡በሗላ፥ከተጠሪው፡ግለሰብ፡አቅም፡እና፡ቁጥጥር፡ውጪ፡ማንበብ ይቀጥሉ…
የብዙኃን እናት…
ሰሞኑን በተወዳጁ ድምጻዊ፣ በጌታቸው ካሳ ላይ የደረሰበትን በሰማሁ ጊዜ አዘንኩ። ጋሽ ጌታቸው በሀዘናችንም፣ በደስታችንም ልናስታውሳቸው የምንችላቸውን ዘፈኖች የተጫወተልን ድምጻዊ ነው። አሁን፣ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚሰራበት ቤት በመዘጋቱ ኑሮው እንደተመሰቃቀለ ሲነገር፣ አቤት ይሔ ነገር የስንቱን ቤት አንኳኳ አልኩ። የጌታቸው ካሳ፣ ‹ሀገሬንማንበብ ይቀጥሉ…
ሞካሪና አስሞካሪ
(ማስጠንቀቂያ …. አልባሌ ነገር የማትወዱ ሰዎች አታንብቡ … ኡኡኡኡኡ .. 🙆🏻♀️🙆🏻♀️ይሄን አልፋችሁ ካነበባችሁ እንዳትመክሩኝ) “ከንፈር መሞከር ፈልጋለሁ።” አልኩት “እስከዛሬ ተስመሽ አታውቂም።?” “እስከዛሬ ፈልጌ አላውቅም።” ከንፈሩን አቀበለኝ። ወራት ነጎዱ…… “ድንግል መሆን አልፈልግም።” አልኩት “ገናኮ 18 ዓመትሽ ነው ማሬ። ለምን ትንሽ አንቆይም?ማንበብ ይቀጥሉ…
ከ”መግባት እና መውጣት” የተቀነጨቡ አንቀፆች
ምኡዝ እንዲህ አለ 1 “ የሰው ልጅ ተገንጣይ እንስሳ ነው፤ ባለፈው አንዱ “ የአዲሳባ ልጅ” የሚል ፅሁፍ ያለበት ቲሸርት ለበሰ፤ ወድያው ብዙ ሰዎች እንደሱ መልበስ ሲጀምሩ ተገንጥሎ “ የሽሮ ሜዳ ልጅ “ የሚል ፅሁፍ ያለበት ቲሸርት ለበሰ፤ ብዙ የሰፈር ልጆችማንበብ ይቀጥሉ…
ባሌ እንዳመነዘረብኝ ባወቅኩ ጊዜ (ክፍል ሰባት)
“አልቻልኩም። …. አልቻልኩም!” ሁለት እጆችዋን ጨብጣ ደረቴን እየደበደበች ታለቅሳለች። ጉንጮቿ እና ከንፈርዋ ይንቀጠቀጣሉ። አንጀት የራቀው ሆድዋ ይርበተበታል። እየደጋገምኩ “እሺ” ከማለት ውጪ የምለው አጣሁ። ድብደባዋን ስታበቃ ንፁህ ያልሆነው መሬት ላይ በነጭ ሱሪዋ ተቀመጠች። “ላናግርህ እፈልጋለሁ” ብላ ሱቋ ጠርታኝ ነው ሱቁን ዘግታማንበብ ይቀጥሉ…
ባሌ እንዳመነዘረብኝ ባወቅኩ ጊዜ… (ክፍል ስድስት)
“እስክትወስን እጠብቃታለሁ።” ይለኛል። ሁሌም የምንገናኝበት ቦታችን ‘የምናውራው አለ’ ብሎኝ ተገናኝተኝ የጀበና ቡናችንን እየጠጣን። “እኔስ? በፍቅርህ የነሆለለ ጅል ልቤስ? ምን ላድርገው? እስከመቼ ጠብቅ ልበለው? ከሚስቱ እስኪታረቅ ልበለው እስኪለያይ? ንገረኝ የቱን ነው የምጠብቀው?” እንባዬ የአይኔን ድንበር አልፎ ተንዠቀዠቀ። ይሄን ያልኩት ብዙ ስለሷማንበብ ይቀጥሉ…
ባሌ እንዳመነዘረብኝ ባወቅኩ ጊዜ… (ክፍል አምስት)
“እናውራ? ማውራት አለብን!” አለኝ አምስት ለሊቶች ሳይነካካኝ አቅፎኝ ካደረ በኋላ። አምስት ጠዋቶች ከንፈሬን ሳይስመኝ ደህና ዋዪ ካለኝ በኋላ። አምስት አመሻሾች ደረቱ ላይ አቅፎ ግንባሬን ሳይስመኝ እንዴት ዋልሽ ካለኝ በኋላ…. “Finally” አልኩኝ ይህን እንዲለኝ ስጠብቅ እንደነበር በደንብ እያሳበቅኩ “እንዴ? እንድናወራ እየጠበቅሽማንበብ ይቀጥሉ…