“መንገድ ተዳዳሪ ነኝ። ‘መተዳደር’ ከባድ ቃል ነው። ‘መተዳደር’ የሚለው ቃል በሐምሌ ብርድ ወፍራም ጋቢ ተከናንቦ አጃ መጠጣት ይመስላል። ግን እንዴት ነው መንገድ ላይ እየኖሩ መተዳደር? . . . ላውንቸር ተሸክሜ በኩራት የተራመድኩበት ጎዳና ላይ፤ ሀገር እንደሌለው ሰው አፈር ‘እፍ’ ብዬማንበብ ይቀጥሉ…
ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ (ዳሰሳ)
“የኢትዮጵያ ምድር አንቺ የደም ጎዳና መስክሪ አፍ አውጪና” (ምኒልክ ወስናቸው) “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ”፤ አዳም ረታ በአብዮቱ ዘመን የነበሩ የአንድ ሰፈር ልጆችን ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የሚያሳይበት ትረካ ነው። አዳም፤ የእነዚህን ልጆች እድገትና ጉርምስና፣ የፖለቲካ ንቃትና አሳዛኝ ፍፃሜ በሰባት መንገዶች ወግማንበብ ይቀጥሉ…
‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ
‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ። ተረቱን ያመጣሁት፤ ደንባራ የሆነ የባዕድ ባህል ቅጂ ምን ቦታ እንደሚከተን ሳስብ እያለሁ፤ ‘ሙሾ አውራጆች የኋላ ቀር ባህል እሴቶች እንደሆኑ’ ሊነግረን የሚጥር፣ በምርምር ያልተደገፈ፣ ጥልቅ በሆነ ፍልስፍና ሞትን፣ ሃዘንና ኪነትን እንድንረዳ ለደቂቃ እንኳን ያልጣረ፣ ለስሙ ‘ለኪነ ጥበብማንበብ ይቀጥሉ…
‘The past is a foreign country’ (ያለፈው ዘመን ባዕድ አገር ነው)
ይሄን የእንግሊዝኛ ተረት በዚህ ዓመት ውስጥ ሺህ ጊዜ ሳልሰማው አልቀርም። ግን መደጋገሙ ሲበዛብኝ፤ አባባሉ እንዲወደድ ስልት ያለው የማለማመጃ ዘመቻ ወጣቱ ላይ እየተሰራ መሰለኝ። ዘይቤውን የሚናገሩት ብዙ የጥቁር ሀበሻ (ሀበ) ፈረንጃዊያን ብቅ ብለዋል። እነሱም ʻየአገራችንን መልካም ታሪክ እንጥቀስʼ ስንል ዐይኖቻቸው ቀልተውማንበብ ይቀጥሉ…
“ማሕሌት” አጭር ልብ ወለድ ላይ የተሰጡ ሃሳቦች
፩ “… ማሕሌት ሕይወትን ከልጅነቷ ጀምራ እንደ ፈቀደችው ያልኖረች፣ ዕጣ ፈንታዋ በጉልበተኛ ወንዶች ጫማ ሥር ያዋላት ልብ ሰባሪ ገፀ – ባሕሪ ናት። በልጅነቷ ተገዳ የተዳረች፣ ከገጠር ሸሽታ ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ በአጎቷ ጓደኛ የምትደፈር፣ ይህን ለማምለጥ ሥራ ብትቀጠር እንደ ቀደሙትማንበብ ይቀጥሉ…
በመስከረም ትዝ ከሚሉኝ ነገሮች
ድንቁርና ይጥፋ ዕውቀት ይስፋ
“~~~ድንቁርና ይጥፋ ዕውቀት ይስፋ ይህ ነው የኢትዮጲያ ተስፋ~~~~ “ ማንኛውም ሰው እናት ሀገሩ ባስገኘችለት ፣ ሊቃውንት አባቶች አዘጋጅተው ባቆዩለት ፊደል ተምሮ ማንበብና መፃፍ ተቀዳሚ ተግባሩ ይሆናል። መምህራንም የፊደላትን ሥነ ባህርይ ማስረዳት ይጠበቅባቸዋል። ይህም በየጊዜው ለሚነሳው ብሔራዊ ትውልድ እራሱን ክዶ ሌላውንማንበብ ይቀጥሉ…
“ግሪን ካርድ”
ከማይሰበረው እፍታ!… የአሜሪካ ኑሮዬን ትቼ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለስኩና ኢንቨስትመንት ከጀመርኩ በኋላ፣ ለስራ ጉዳይም ሆነ ቤተሰብ ለመጠየቅ በተደጋጋሚ ወደ አሜሪካ እመላለስ ነበር። ሁሌም አሜሪካ ደርሼ ከአውሮፕላን እንደወረድኩ በኢሚግሬሽን ሰራተኞችና በጸጥታ ሃይሎች የሚደረግልኝ አቀባበል በጥርጣሬ የተሞላ ነበር። ከአሜሪካ የወጣሁበትን ጊዜ ከፓስፖርቴ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ሕሩይ ሚናስ
በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ታላቅ ቦታ ከያዙ ሰዎች አንዱ ነው። እስካሁን ካነበብኳቸው የአማርኛ መጽሐፍት በልዩ ኹኔታ ከማስታውሳቸው ጥቂት ሥራዎች አንዱ የሕሩይ ሚናስ “እብዱ” የሚለው ሥራ ነው። የራሱን devastating experience በመጽሐፍ መልክ በመሰነድ ለአጥኚ ባለሙያዎች ራሱ እጅግ እንቆቅልሽ የኾነውን የአእምሮ መታውክማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል
ዳሠሣ መጻሕፍት ዘወርሃ ግንቦት ዛሬ የምነግራችሁ አማራን በመጥላትና ኢትዮጵያን ለማፍረስ ስለተጋውና ለዚህም ህልሙ መሳካት ጥለቻን በመጽሐፍ ከትቦ ለትውልድ ስላቆየው አውሮፓዊ ሮማን ፕሮቻዝካ እና ስለ መጽሐፉ ነው።”ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል” የመጽሐፉ ርዕስ ነው።በባሩድ በርሜል ፍንዳታ ትፈራርስ ዘንድ ስለተፈረደባት ሃገር ኢትዮጵያ በመርዝ ጭስማንበብ ይቀጥሉ…