ብዙዎቻችን አንድን ሰው የተማረ ነው የምንለው ወይም ደግሞ እውቀቱን የምንለካው በቆጠራቸው ክፍሎች አለያም በድግሪ፣በማስትሬት እና ዶክትሬት ደረጃው ነው።ነገር ግን እምብዛም በአለማዊ ትምህርት ሳይገፉ ጥበብን የታደሉ እንዲሁም እውቀትን በማንበብ ብዛት ያዳበሩ በየአገሩ ብዙ ሰዎች አሉ። ቢልጌትስ እና የፌስቡክ ባለቤት ማርክ የጀመሩትንማንበብ ይቀጥሉ…
የእናኑ መልዕክት ለሽሮ ሜዳ ዜጎች
. . . ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ያስገርማል። የኑሮ ትንሽ የለውም። እዛ የወደቀችው ሳር አስገራሚ ናት። ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል። ይሄን ሳር አጭዶ ያመጣው ማጭዱ አስገራሚ ነው። ሰዎቹ ማጭድ ማሰባቸው?! .. ሳሩን አጭዶ ያመጣልኝ ሰውዬ ዘገየ ይባላል። ጨዋታ ያውቃል። እሱ ሲያወራኝማንበብ ይቀጥሉ…
…ገነት
” እየተስለመለምኩ ፊትዋን በሁለት እጆቼ ያዝኩ . . አሟልጮኝ እንደሚወድቅ ሁሉ. . . እንደሚፈስ ሁሉ . . . ፊቴ ገነት ፊት ላይ ወደቀ… አፌ ዉስጥ ከንፈሮቿን እንደ ቢራቢሮ ክንፎች ይዤአቸዋለሁ በገላዬ ዉስጥ አየር እንደሚያልፍ ሁሉ ነበር . . . እንኰይማንበብ ይቀጥሉ…
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም!
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም! ጭፍጭፍ ሲጀመር ፈጣሪ ከሥፍራው ይሰወራል!? “In Search of Rwanda’s Génocidaires – French Justice and the Lost Decades” (Author: David Whitehouse, 2014) ሳላስበው በዓመታት ውስጥ አንድ፣ ሁለት፣ እያልኩ የሩዋንዳን የዘር ጭፍጭፍ (ጄኖሳይድ) ታሪክ ከሚከታተሉ መሐልማንበብ ይቀጥሉ…
Finite and Infinite games
አንድ “James Carse” የሚባል ሼባ “Finite and Infinite games” በሚል ርዕስ የፃፈውን ፀዴ መፅሃፍ ሰሞኑን እያነበብኩ ነው። የሚያነሳቸው ሃሳቦች እና ዓለምን የሚያይበት መነፅር ደስ ይላል! ገና መፅህፉን ስትጀምረው ምን ይላል መሰለህ? እዚህች ዓለም ላይ ጦርነትም በለው፣ ስፖርትም በለው፣ ህይወትም በለው፣ማንበብ ይቀጥሉ…
Sebhat is not dead
Sebhat is not dead….. He just pulled ‘A Fitawrari Endeshaw’ on us In the snowy evening of this Tuesday I found him in these pages of ሌቱም አይነጋልኝ Page 1 ውብ ወጣትነቴ ሄደች እየተንሳፈፈች ያመጣት የጊዜ ወንዝ ወሰዳት and Pageማንበብ ይቀጥሉ…
ምንቸት አብሽ
አንድ ፋሲካ እነ ወሰን የለሽ ቤት ተልኬ መልዕክቴን ካደረስኩ በሁዋላ እንድቀመጥ ተነገረኝና ከዋናው በር ጎን ያጋጠመኝን የጉሬዛ አጎዛ የለበሰ የሳጠራ ወንበር ላይ ኮሰስ ብዬ ቁጭ አልኩ። (መንኩዋሰሴ ለራሴ ይታወቀኛል) ብዙም ሳይቆይ እንዲህ ሆነ ……………… ነጭ የላስቲክ ሳህን ፊት ለፊቴ ተቀምጧል…ማንበብ ይቀጥሉ…
ይሁዳ
እኚያ ጓደኞችህ ጴጥሮስ ወይ ዮሀንስ ናትናኤል ፊሊጶስ ቀራጩ ማቲዎስ ሌሎቹም በሙሉ ጌታ ሆይ እኔ እሆን? እኔ እሆን? ሲሉ አይደለም ሲባሉ የእነሱ እናቶች በደስታ ሲዘሉ ምናለች እናትህ አንተን ሲጠቁምህ ከደሙ ላይ ነክሮ ምልክት ሲያደርግህ ዐይኗ ምን አነባ ልቧ ምን ታዘበ ከናንተማንበብ ይቀጥሉ…
የብዙኃን እናት…
ሰሞኑን በተወዳጁ ድምጻዊ፣ በጌታቸው ካሳ ላይ የደረሰበትን በሰማሁ ጊዜ አዘንኩ። ጋሽ ጌታቸው በሀዘናችንም፣ በደስታችንም ልናስታውሳቸው የምንችላቸውን ዘፈኖች የተጫወተልን ድምጻዊ ነው። አሁን፣ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚሰራበት ቤት በመዘጋቱ ኑሮው እንደተመሰቃቀለ ሲነገር፣ አቤት ይሔ ነገር የስንቱን ቤት አንኳኳ አልኩ። የጌታቸው ካሳ፣ ‹ሀገሬንማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ሥነ ፅሁፍ’ በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ፤ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል። የጥናታዊ ፅሑፉ ጨመቅ (Summary) ለንባብ እንዲመች ተደርጎ እንደሚከተለው ቀርቧል።ማንበብ ይቀጥሉ…