የስብሃት ገብረ እግዚአብሔር ‹ስምንተኛው ጋጋታ› ንባብ *** መተዋወቂያ በኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ የራሳቸውን የተለየ አሻራ አስቀምጠው ካለፉ ደራሲያን አንዱ የሆነውን የስብሃት ገብረ እግዚአብሔርን ያህል ሲያወዛግበን የኖረ ደራሲ ያለን አይመስለኝም። በተመሳሳይ ዘመን የተወገዘም የተመለከም ደራሲ ነው። ይኽ ሁለት ጽንፍ የያዘ ልዩነት የመነጨውማንበብ ይቀጥሉ…
ትንንሽ ቅመሞች
ቅዳሜ ቅዳሜ ማታ በዙረቴ የማልደርስበት የከተማችን ክፍል የለም። ሳምንት ወይ አስራ አምስት ቀን በሙሉ ከቤት ሳልወጣ እቆይና፣ እመሽግና አንድ ቅዳሜ መርጬ ከወጣሁ ግን የምመለሰው ተበለሻሽቼ ነው። በደንቤ ሳምንት፣ ሁለት ሳምንት ሙሉ ከቤት አልወጣም…… ከእሁድ እስከ ዓርብ። ብዙ ጊዜ ቅዳሜ ግንማንበብ ይቀጥሉ…
ሕዝባዊ ከያኒው
ሕዝባዊ ገጣምያን፣ እነዚያ ሬዲዮ ጣቢያ የሌላቸው፣ ግጥም ማንበብያ መድረክ ያልተዘረጋላቸው፣ ግጥሞቻቸው የሚያሳትሙበት ጋዜጣም ሆነ ሌላ ሚዲያ ያልተመቻቸላቸው እነዚያ አዝማሪያንና አልቃሾች ነገሥታቱን ብቻ ሳይሆን፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ልሂቅና ጉልህ የተባለውን ሁሉ ይተቻሉ። ቃሉን ያጠፈውን፣ በሕዝብ ላይ የቀለደውን ይገስፃሉ። ንጉሥ ሣህለሥላሴ ንጉሥ ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ጥቂት ቁንጣሪ ሃሳብ ከ “Born a Crime” መፅሐፍ!
የዚህ መፅሐፍ ፀሐፊ ትሬቨር ኖህ (Trevor Noah) በሙያው አዘጋጅ፣ የፖለቲካ ተንታኝ፣ ተዋንያን እና ኮሜዲ ነው። ይሄ ፀሐፊ የኮሜዲ ስራውን ማቅረብ የጀመረው በሐገሩ በደቡብ አፍሪካ ነበር። ይሄንንም ስራውን በመቀጠል አሁን በሚገኝባት አሜሪካም በተፅዕኖ ፈጣሪነት በሚታወቀው ፕሮግራም ላይ ምፀታዊ ዜናዎችን የሚያቀርብ (Theማንበብ ይቀጥሉ…
”ኦ አዳም”
አዳምን ልነካው ስለ ደፈርኩ ይቅርታ እጠይቃለው። ይቅርታ ጠይቄ ግን እፅፋለው። ((የማፈንገጥ አንድ ገፅ የአዳምም መልክ ነው።)) ግራጫ ፀጉር አለው። ትከሻው ሰፊ ነው። አይኖቹ መነፀር ይለብሳሉ። እጆቹ ለስላሳ ናቸው። ጣቶቹ ሲጋራ ይይዛሉ። እሱን ሳይ ሲጋራ አጢስ ብሎኝ ያውቃል። ብሄራዊ ሰፈር የምከርምማንበብ ይቀጥሉ…
“ለይለቱል በድር” እና “በርቲ በርቲ” በሀረር
ረመዳንን የሚጾም ሰው ስለ“ለይለቱል ቀድር” ማንነት በሚገባ ያውቃል ብዬ እገምታለሁ። “ለይቱል በድር”ን ግን ብዙዎቻችሁ ላታውቁት ትችላላችሁ። ስለዚህ በዛሬው የረመዳን ወጋችን “ሀረር ጌይ” በተሰኘው መጽሐፌ ስለ “ለይለቱል በድር” የጻፍኩትን አጋራችኋሁ። ***** “በድሪ” እና “በድሪያ” እኔ በተወለድኩበት አካባቢ በጣም ከሚታወቁት ስሞች መካከልማንበብ ይቀጥሉ…
‹አንበሳው› ማን ነው፤ ‹አህያውስ› የምን ምሳሌ?
አንበሳን የማምለክ አባዜ በየጉዳዮቻችን ውስጥ ገንኖ ይታያል፤ የምንወዳቸውና የምንፈራቸው ነገሮች በ‹አንበሳ› ስም እንዲጠሩ እንፈልጋለን፤ የሚያገሱ በሚመስሉ የአንበሳ ሀውልቶች ታጥረን መኖር እንፈልጋለን! በተቃራኒው ደግሞ፤ አህያን እዩት፤ የውርደት ምልክት ነው፤ አንድም ቦታ ጠላቶቹን ድል ስለማድረጉ የሚተርክ ተረት አጋጥሞኝ አላነበብኩም ፤ በተረቱ ውስጥማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹የትርፍ ጊዜ ስራ››
( የታሪክ መዋቅር እና ሃሳብ- የቼታን ባጋት ‹‹ዋን ኢንዲያን ገርል›› አንዲት ዘለላ ታሪክ) ቅዳሜ ስምንት ሰአት ተኩል። አዲሱን ቤቴን ለማደራጀት የቤት እቃዎች መገዛዛት ከጀመርኩ አንድ አመት ሞላኝ። የቀረኝን የመፅሃፍ መደርደሪያ ለመግዛት በባልደረቦቼ ጥቆማ መሰረት ‹‹ፍሎውለስ ፈርኒቸርስ›› የሚባል ቤት መጥቻለሁ። የሱቁማንበብ ይቀጥሉ…
ሥግር ልብ ወለድ፤ ሕፅናዊነት (ክፍል 4)
ሕፅናዊነትን በዚህ ዘመን አስፈላጊ ያደረጉት የአገሪቷ ሁኔታዎች መብዛት፣ መስፋት፣ የተለያዩ ብቻ ሳይሆን መያያዛቸውም ነው። ጥቂቶቹን ወይም ክሱቶቹን ልጥቀስ 1. ከስድሳ ስድስት ዓመተምህረት በፊት የዜጎች ስደት ትልቅ ጉዳይ አልነበረም። 2. ሽብር ትልቅ ጉዳይ አልነበረም። 3. በፖለቲካ ምክኒያት መሞት ትልቅ ጉዳይ አልነበረም።ማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ፀዲ››
(መነሻ ሃሳብ- የጁኖ ዲያዝ ‹ዘ ቺተርስ ጋይድ ቱ ላቭ›› አጭር ልቦለድ) ሰው ሁሉ ‹‹ፀዲና ሙሌማ ይጋባሉ። ተጋብተው አራት ልጅ ይወልዳሉ። አብረው ያረጃሉ። ተለያይተው መኖር ስለማይችሉ አንዳቸው ከሞቱ በነጋታው ሌላኛቸው ይከተላሉ›› የምንባል አይነት ነበርን። እኔና ፀዲ። ከተለያየን ሁለት ወራት ሞላን። መጀመሪያማንበብ ይቀጥሉ…