የማያልፉት የለም ፣ ያ ሁሉ ታለፈ ታጋይ የህዝብ ልጅ ፣ ምርጫ በሌለበት ፣ ምርጫ እያሸነፈ በደሙ በላቡ ፣ ትውልድ አከሸፈ🙄(ርዕሱ አይደለም😂) ።። መቸም የማያልፉት የለም ያ ሁሉ ታልፎ ያ ሁሉ መሥዋእት ተከፍሎበት የግንቦት 20 በዓል አከባበር በዚህ ደረጃ ቀዝቅዞ ማየትማንበብ ይቀጥሉ…
ፉት ሲሉት ጭልጥ
ግንቦት ሃያ ተመልሶ መጣ። ከሶስት አመታት በፊት የግንቦት ሃያ አረፋፈዴን እንደዚህ አውግቻችሁ ነበር ። ።።።።።።።።።።።። ዛሬ.. ግንቦት 20 ማለዳ 1.45 ከበራፌ ላይ ቀጭን እና ስለታም ድምፅ ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› እያለ ሲጮህ ነቃሁ። የዚህ ሰውዬ ድምፅ በዛሬ ቀን ከነገር ሁሉ ቀድሞማንበብ ይቀጥሉ…
ህክምናው ይታከም
የዛሬ ሰባት አመት ግድም ጆሮን እያመመኝ በጣም እሰቃይ ነበር፤ጉዳዩን መነሻ አድርጌ” መግባት እና መውጣት” የተሰኘውን ልቦለድ በመፃፍ ፤ስቃዩን ወደ ሳቅ ቀይሬዋለሁ፤ አሁን ያልፃፍኩትን ልንገራችሁ። በድፍን ጦቢያ ዶክተር ነጋን የሚያክል የጆሮ ሀኪም የለም ተባልሁ! ወደ ፒያሳ ወረድሁ፤ ዶክተሩ በትህትና በጨዋነት መረመሩኝ፤ማንበብ ይቀጥሉ…
ትንሣኤ
አምላክ፦ የአዳም ዘር ይድን ዘንድ፣ ግድ ቢለው ፍቅሩ፤ ሰው ሆኖ ወረደ፣ ከሰማያት ክብሩ። -> አይሁድ፦ የእርሱ ፍቅር ሳይሆን፣ ክብራቸው ገዷቸው፤ እውነቱ… ተግሣጹ… ስላሳበዳቸው፤ ለክፉ ሥራቸው፣ ነፃነት ፈልገው፤ እጅና እግሮቹን፣ በችንካር ሰንገው፤ “በክፉ ዓለማቸው፣ ደጉን እንዳያዩት፤ ዝቅ ብሎ ቢመጣ፣ ከፍ አ’ርገውማንበብ ይቀጥሉ…
ስለፍቅር በስምአብ ይቅር!!
በዙረት ካገኘሗቸው እውቀቶች አንዱን በማካፈል ወጌን ልጀምር። ያፍሪካ ስደተኞች ያንዱን ያውሮፓ አገር ድንበር አቋርጠው ይገቡና አንድ ከተማ ውስጥ አድፍጠው ይቀመጣሉ። በከተማው ባንድ ስፍራ ላይ መንግስት ገንብቶ ያልጨረሰው ባዶ ህንፃ ይኖራል። ስደተኞች ከለታት አንድ ቀን ተደራጅተው ህንፃውን ወርረው ይይዙታል። የህንፃውን አፓርታማማንበብ ይቀጥሉ…
የዛኔውና የዛሬው ጷግሜ 5 አንድ ናቸዉን?
ጷግሜ 5 በኢትዬጽያ ታሪክ ዉስጥ የራስዋ ድርሻ ኢንዲኖራት ካደረጉ ክስተቶች መሃል የ1966ቱ የኢትዮጵያ አብዮት አንዱ ነበር። ምንም እንኳን ንጉሱም የካቲት 19/1966 ለተነሳባቸው ህዝባዊ አመፅ መፍትሄ ይሆናል በሚል ስልት የጠቅላይ ሚንስትር አክሊሉ ሀብተወልድን ካብኔ አፍርሰው በእንዳልካቸው መኮንን የሚመራ አዲስ ካቢኔ በተማሪዎችናማንበብ ይቀጥሉ…
ፍቅር ሁሉንም ያሸንፋል እብሪት ግን ለውድቀት ይዳርጋል
ጎሽ! ጎሽ! እሰይ —- ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድን በየእለቱ እየወደድኩት ነው። ለፕሬዚዳንት ኢሳያስ ያለኝ አድናቆትም እየናረብኝ ነው። ታዲያ አቶ ኢሳያስ ዛሬ ያደረገውን አስገራሚ ነገር ልብ ብላችኋልን? ፊርማውን ሲፈርም እኮ የባድመ ጉዳይ ከቁም ነገር ተቆጥሮ አልተነሳም። ድሮስ? ድሮማ “ባድመን ካላስረከባችሁን ድርድርማንበብ ይቀጥሉ…
አንድነትን ከ “ቦ ም ብ” እንማር!!
እስቲ አንድ ጊዜ ከታች ያለውን ምስል በትኩረት ተመልከቱት ጓዶች ! ቦንብ ነው! ቦንብ ምንድን ነው? ዊክፒዲያ ቦንብ? << በቅጽበት በውስጡ በሚፈጠር ኢነርጅ በዙሪያው ባለው አካባቢ ላይ ጭስ፣ ጨረር፣ ከፍተኛ ሙቀት፣ ተቀጣጣይ ነገር ወይም ተፈነጣጣሪ ጠጣር ነገሮች በመርጭት ውድመት የሚያስከትል የጦርማንበብ ይቀጥሉ…
ታላቁ ቅዳሜ
አዲሳባ ጥግ ነው የምኖረው። ሰፈሬ የቅንጡ ቪላዎች፣ የሞጃ ሪል ስቴት አፓርትማዎች፣ የድሃ ዛኒጋባ ጎጆዎች እና የኮንዶሚንየም ቤቶች ድምር ናት። የግል መኪና ብንነዳም፣ በባጃጅ ተሳፍረን ብንመጣም፣ በእግራችን ብንጓዝም የምንገባበት ቤት እንጂ መንገዳችን አንድ ነው። ከዚህም ከዚያም መጥተን ተደምረን ነው የምንኖረው። ባጃጆችማንበብ ይቀጥሉ…
ግን እስከመቼ!?
እንግዲህ መቼም ሀገር እንዲህ ተወጥራ የተለመደውን የፖለቲካ ጸጉር ስንጠቃችንን ለዛሬ ማካሄድ ነውር ነው በቀጥታ ወደ ገደለው ስንገባ በአዋሳ እና በወላይታ ሶዶ ክቡሩ የሰው ልጅ እንደ አውሬ እየተገደለ ነው። በጣም…. በጣም …..ያማል…! በዚህች በችጋራም አገር በአተት እና መሰል በሽታዎች ከሚሞተው ወገናችንማንበብ ይቀጥሉ…